Trendings

Getenesh Gebeyehu

መጋቢት 24 በሀገራችን ታርክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሠላማዊ የስልጣን ሽግግር የተደረገበት ከመሆኑም በላይ ክልሉ አንዱ የለውጡ ፍሬ ማሳያ ነው ፦ አስተያየት ሰጪ አመራሮች

ሀገራዊ ለውጡ የተበሰረበትና 8ኛ ዓመት፤ የለውጡ ፍሬዎችን የሚያንፀባረቁ፤ የሚዘክርና የአገራዊ አንድነትን ጥንካሬ የሚያሳይ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብዝሀ ከተሞች አንዱ በሆነው በቦንጋ በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች ተካሂዷል። ያነጋገርናቸው የድጋፍ ሰልፉ ታዳሚ አመራሮች መጋቢት 24 ባመጣቸውና በለውጡ መንግስት በተመዘገቡ ድሎች ዙሪያ አስተያየታቸውን ስጥተዋል ። የክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ የሆኑት አቶ በላይ ተሰማ መጋቢት…

Read More

ክልሉ ብሎም ዞኑ የለውጡ ፍሬ ሆነው ከተደራጁ ወዲህ የህዝብን የልማት፣ የሰላምና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል፦ አቶ ነጋ አበራ

በኮንታ ዞን ሀገራዊ ለውጥ እውን የሆነበት 8ኛ ዓመት የመጋቢት 24 የለውጥ ፍሬዎችን የሚደግፍ የድጋፍ ሰልፍ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረዳት የመንግስት ተጠሪና ፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ በሀገሪቱ በሰው ልጆች መሠረታዊ ፍላጎትና በነበሩ ውስጣዊና ውጫዊ ገፊ ምክንያት መጋቢት 24/2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጥ…

Read More

የለዉጥ መንግስት የተናገረው የሚፈጽም የጀመረውን በተግባርና በዉጤት የሚያሳይ ለትዉልድ የሚሰራ መንግስት ነዉ ፦አቶ ፋጂዮ ሳፒ

በምዕራብ ኦሞ ዞን የለዉጡን መንግስት 8ተኛ አመት አስመልክቶ የሚደግፍ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በጀሙ ከተማ ተደርጓል። በመድረኩ የክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደተናገሩት እሩቅ አልሞና አሻግሮ የማየት የንስር ዐይን ዕይታ ያለው የለወጥ መንግስት በኢኮኖሚ በፖለቲካ እና በማህበራዊ ዘርፎች ለማሳካት ያሰበውን ህልሞች ለማሳካት ህዝቡ መደገፍ…

Read More

የለውጡ ትሩፋቶች ለተሻለ ነገ ተስፋ የሚሰጡ ናቸው ፦የቦንጋ ከተማ ወጣቶች

​ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበት 8ኛ ዓመትና የመጋቢት 24 ታሪካዊ ድሎች የሚዘከሩበት ደማቅ የሕዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል ። ሰልፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ ተጨባጭ የልማት ውጤቶችን ለማስታወስና ዕውቅና ለመስጠት ያለመ ነው። ​በዕለቱ አስተያየታቸውን የሰጡ በክልሉ የካፋ ዞን፤ ቦንጋ ከተማ ወጣቶች፣ የለውጡ መንግስት እያመዘገባቸው ያሉት ውጤቶች “በብርሃን የሚታዩና የሚጨበጡ” መሆናቸውን ገልጸዋል። እነዚህ የተመዘገቡ የለውጡ ትሩፋቶች…

Read More

መጋቢት 24 የኢትዮጵያን የዘመናት ስብራት ለመጠገን ቃልኪዳን የተገባበት ነው:-አቶ ዳዊት ገበየሁ

የሀገራዊ ለውጡን 8ኛ አመት አስመልክቶ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በሰልፋ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ፤ሰልፉ በቃላት ብቻ የማይገለፀውንና በተግባር የታየውን የለውጥ ጉዙ እውቅና ለመስጠት ያለመ ነው ብለዋል። አክለውም የኢትዮጵያ የዘመናት ስብራት እንዲጠገን ቃል የተገባበትና ትንሳኤዋን የወሰነ ዕለት መሆኑን ጠቁመዋል።…

Read More

የመጋቢት 24ቱ ለውጥ ለዘመናት የታፈነውን የሕዝብ ድምፅና የክልልነት ጥያቄ በተግባር የመለሰ ነው፦አቶ የሺዋስ አለሙ

‎በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የለውጡን ጉዞ የሚደግፍ ደማቅ ሕዝባዊ ሠልፍ ተካሂዷል። ‎​በሰልፉ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት በክልሉ የተመዘገቡ መሠረታዊ የፖለቲካና የልማት ድሎችን አጉልተዋል። ‎​አቶ የሺዋስ በንግግራቸው ወቅት እንደገለጹት ከለውጡ በፊት የነበረው…

Read More

በኮንታ ዞን አመያ ከተማ መጋቢት 24 ለውጥ ያመጣቸውን ውጤቶችን የሚደግፍ የድጋፍ ሰልፍ በደማቅ ሁኔታ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

ሰልፈኞቹ ‘መጋቢት 24 የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ የታወጀበት ታሪካዊ ቀን ነው’፤ ‘የመጋቢት 24 ለውጥ በአዲሱ ትውልድ አዲስ ተስፋ፣ አዲስ ምዕራፍ የተሰነቀበት ነው’ እና የመሳሰሉ መፈክሮችን አስተጋብተዋል። በሰልፉ የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች በፈረስና በተሽከርካሪዎች እንዲሁም በባህላዊ ጭፈራና ፖሊሳዊ ትርዒት ታጅበው ተሳትፈዋል።

Read More

የልማት ተደራሽነትና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት በለውጡ የተመዘገበ ትልቅ ድል ነው፦አቶ ፍቅሬ አማን

የመጋቢት 24 ታሪካዊ ቀን በሚዛን አማን ከተማ በድምቀትና በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጺያ ህዝቦች ከልልመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን በድጋፍ ሰልፉ ላይ ለውጡ ያመጣቸው ዋና ዋና ድሎች መካከል የልማት ተደራሽነትና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት መሆኑን ጠቅሰው የህዝብ የራስን ራስ አስተዳደር ጥያቄ በተግባር መረጋገጡን ገልጸዋል። በክልሉ የተጀመረው የኮሪደር ልማትና የአንድ መሶብ አገልግሎቶች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት…

Read More

የተጀማመሩ የልማትና የሠላም ግንባታ ተግባራት ከግብ እንዲደርስ ህዝቡ በጽናት ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት – ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመትና የመጋቢት 24 ትሩፋቶችን የሚዘክር ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ ላይ ተካሄደ። በድጋፍ ስልፉ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ ሀገራዊ ለውጡ በዘርፈ ብዙ ድሎች የታጀበ መኾኑን ተናግረዋል። መጋቢት 24 አካታችና ኅብረ-ብሄራዊ የፖለቲካ ስርዓት ግንባታ መሠረት የተጣለበት፣ ሀገራዊ ጠቀሜታ ያላቸው የህግ…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በጀሙ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል

መጋቢት 28/2018 ዓ.ም በምዕራብ ኦሞ ዞን በሀገራችን መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ 8ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተደረገ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ለውጡ እውን ከሆነ ወዲህ የተመዘገቡ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። በዚህም ድምጻችን ለብልጽግና ለሠላም እና ለፍትህ፤ በመጋቢት 24 ፍሬ ወደ ተምሳሌታዊ ጉዞ፣…

Read More