Trendings

Getenesh Gebeyehu

በክልሉ መረጃዎችን የመሰብሰብ ስራ ወረቅት አልባ በሆነ ቴክኖሎጂ ተጠናክሮ እንደሚሰራ ተገለጸ

ሀገር አቀፍ የመንግስት ሰራተኞች ፐርሶናል መረጃ ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ መድረኩ በልዩ ሁኔታ የሚፈጸም ተግባር ተልዕኮን ለማከናወን ወሳኝ መሆኑን አመላክተዋል። ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት ከመጡ መሠረታዊ ለውጦች አንዱ የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፦

ዛሬ ጠዋት የስራ ዘመኑን ሶስተኛ የ100 ቀናት የመንግሥት ሥራ አፈፃፀም ከዘጠኝ ወራት አጠቃላይ አፈፃፀም ጎን ለጎን መገምገም ጀምረናል። ‎ለእድገት አመቺ ካልነበረው እና በደካማ የተቋማት እና የፖለቲካ ማዕቀፍ ፣ በታጠረ የግል ዘርፍ ተሳትፎ እንዲሁም ውጤታማ ባልነበረ የቁጥጥር ከባቢ ከሚገለጠው የኢኮኖሚ መልክ ወጥተናል። የግሉ ዘርፍ ደካማ ውድድር ውስጥ ነበር፤ በመንግሥት ሥር የነበሩ በርከት ያለ ቁጥር ያላቸው የንግድ…

Read More

የ9 ወራት የመንግሥትና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት ያለፉት 9 ወራት የመንግሥት እና የፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ​መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾን ጨምሮ ሌሎች በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ እንደገለጹት፤ በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት…

Read More

በወቅታዊ ጉዳዮች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ መግቢያ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥ የብልፅግና ፓርቲ አባልና አመራሩ ብሄራዊ ጥቅም ለማስከበር በሚያስችል ስትራቴጂካዊ የመሻገሪያ አቅጣጫዎችን በቁርጠኝነት እንዲተገብሩ ጠይቀዋል። የብልፅግና ፓርቲ በየጊዜው ሀገራችንን የሚገጥሙ ፈተናዎችን የመሻገሪያ ስትራቴጂዎችን በመቀየስ ወደ ዕድል በመቀየር ኢትዮጵያን…

Read More

የኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን ለሰላምና አብሮነት በኃላፊነት ስሜት መስራት ይገባቸዋል

የኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን ለተከታዮቻቸው ኃይማኖታዊ አስተምህሮን ከማስረጽ ባሻገር ለሀገር ሰላምና አብሮነት በኃላፊነት ስሜት መስራት እንዳለባቸው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኃይማኖት ዘለቀ ገለጹ። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ባለፉት ሶስት ወራት በኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን ላይ ያደረገውን የይዘት ስርጭት ክትትልና ግምገማ ውጤት ይፋ ማድረጊያ መርሀ ግብር አዘጋጅቷል። “የኃይማኖት ተቋማት የመገናኛ ብዙኃን ለሰላምና አብሮነት” በሚል…

Read More

መንግሥት ለዜጎች ሕይወት መሻሻል የቀረጻቸው ፕሮግራሞች በውጤት ሊመሩ ይገባል- ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ለዜጎች ሕይወት መሻሻልና ለተመጣጠነ ሥርዓተ ምግብ መረጋገጥ የቀረጻቸው ፕሮግራሞች፣ ውጤት ተኮር በሆነ መንገድ ሊመሩና ሊተገበሩ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን የገለጹት፣ የክልሉ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ማስተባበሪያ ዩኒት የሰቆጣ ቃል ኪዳን ሥራዎችንና የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት አፈጻጸምን በገመገሙበት ወቅት ነው። በመድረኩ ላይ…

Read More

የአንድ በርሜል ድፍድፍ የነዳጅ ዋጋ በ13 በመቶ ቅናሽ አሳየ

ባለፉት አምስት ሳምንታት ዓለምን በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎ የቆየውና ወደ ከፋ ደረጃ ሊሸጋገር የነበረው የአሜሪካ እና የኢራን ግጭት ትላንት በተደረሰ የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ጊዜያዊ እፎይታን አግኝቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራንን ሲቪል መሰረተ ልማቶች ለማውደም ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ጥቂት ሰዓታት ሲቀሩት የታወጀው ስምምነቱ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትልቅ በጎ ተፅዕኖ ይዞ መጥቷል፡፡ የስምምነቱ መበሰር…

Read More

ዓለምን ከጫና ያወጣው የተኩስ አቁም ስምምነት

ኢራን እና አሜሪካ ያደረጉትን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የተለያዩ የዓለም ሀገራት ደስታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ የዓለምን አኮኖሚ እና ፖለቲካ ጫና ውስጥ የከተተው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት 36 ቀናትን ተሻግሮ ምሽት ላይ በኢራን እና አሜሪካ መካከል ለሁለት ሳምንት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምት ተደርጓል። በስምምነቱ መሰረት ኢራን በመከላከያ ኃይሏ አጃቢነት የሆርሙዝ ወሽመጥን ክፍት እንደምታደርግ ተገልጿል። የእስራኤሉ ጠቅላይ…

Read More

ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ምቹነትን ለመፍጠር መጠነ ሰፊ ርብርብ እየተደረገ ነው ፦አቶ ነጋ አበራ

የክልሉ የምርጫ አብይ ኮሚቴ የኢንስፔክሽን ቡድን የሱፐርቪዥን አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው። በአፈጻጸም ግምገማ ላይ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንቢታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ እንዳሉት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ነፃ፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ መጠነ ሰፊ ተግባራት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል። ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹነትን ለመፍጠር በክልሉ የምርጫ ኮሚቴ የኢንስፔክሽን ቡድን ተቋቁሞ ወደዞኖች ወርዶ…

Read More

የታርጫ ከተማ ወጣቶች ለ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ካርድ በመውሰድ ድምጻቸውን ለመሰጠት መዘጋጀታቸውን ገለፁ።

የከተማ ወጣቶች የተራዘመውን የመራጮች ምዝገባ ጊዜ በመጠቀም ካርድ ከመውሰድ በተጨማሪ የምርጫ ሂደቱ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸዉን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል። ያነጋገርናቸው ወጣቶቹ የምርጫ ካርድ መዉሰድ አንድ ለመምረጥ በህገ መንግስቱ መሰረት የተሰጠውን የዜጎች መብትና በሀገር ዕጣ ፈንታ ከመወሰን ባለፈ የሀገር ፍቅር መገለጫ መሆኑንም ተናግረዋል። በከተማ አስተዳደር ጌና በር ምርጫ ጣቢያ የተመዘገቡ ወጣቶች በምርጫው ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ…

Read More