Trendings

Getenesh Gebeyehu

ሀገራዊ ለውጡ ከመንግስት ብቻ የነበረውን የተግባቦት ፍሰት በመቀየር ህዝብን ያሳተፈ የኮሙኒኬሽን ሥርዓት እንዲገነባ አድርጓል፦ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

ከ7 ዓመታት በፊት የተደረገው ሀገራዊ ለውጥ ከመንግስት ብቻ የነበረውን የተግባቦት ፍሰት በመቀየር ህዝብን ያሳተፈ፣ ተገቢ እና ወቅታዊ መረጃ ለማህበረሰቡ የሚሰጥ የኮሙኒኬሽን ሥርዓት እንዲገነባ ማድረጉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ለውጡ ኢትዮጵያ ከነበራት ኋላ ቀር የፖለቲካ ባሕል ተላቃ በሃሳብ የተመሰረተ የፖለቲካ ሥርዓት እንዲኖራት ያስቻለ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ የሚዲያ ብሎም የተቋማትን ነፃነት ማረጋገጥ በለውጡ…

Read More

የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ የንግዱን ማህበረሰብ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ነው -ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ ተገማች የንግድ ስርዓት በመፍጠር የንግዱን ማህበረሰብ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ ረቂቅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው። ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረግ ከጀመረች ወዲህ በወጪና ገቢ ንግድ ተጨባጭ…

Read More

የቱሪዝም ዘርፍ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ዘመኑን የዋጀ የፖሊሲ ማዕቀፍ ያስፈልጋል- ሰላማዊት ካሳ

የቱሪዝም ሚኒስቴር በቱሪዝም ፓሊሲ ረቂቅ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው፡፡ በመድረኩ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ታድመዋል። ሰላማዊት ካሳ በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በርካታ ታሪካዊ፣ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ የቱሪስት ሃብቶች ያሏት ሀገር ናት። በዘርፉ በቀዳሚ ተርታ የሚያስቀምጥ እምቅ ሃብት ያላት ሀገር መሆኗንም ነው ሚኒስትሯ ያወሱት፡፡…

Read More

በክልሉ የሚከናወኑ የፌደራል መንገድ ፕሮጀክቶች እና ሌሎች የመሠረተ ልማት ሥራዎች ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ

የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በመተባበር አዲስ ተሻሽለው በወጣው ካሳ አዋጅ ላይ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነዉ። የስልጠናዉን መድረክ የከፈቱት በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሀገራዊ የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ሥራአስፈጻሚ አቶ ተዎድሮስ ተገኝ እንዳሉት፣ መድረኩ አዲስ በተሻሽለው የካሳ አዋጅ፣ በክልሉ ለሚከናወኑ የፌዴራል መንገድ…

Read More

#ሪፖርታዥ

በ 252 ቀበሌዎች ላይ ባህላዊ የዳኝነት አደረጃጀት ተፈጥሯል:-የክልሉ ፍትህ ቢሮ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ የግንዛቤ ሥራ በመሰራቱ በክልሉ 252 ቀበሌዎች ላይ የባህላዊ ዳኝነት አደረጃጀት ተፈጥሮ ወደ ተግባር እየገቡ እንደሚገኙ የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታውቋል፡፡የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ ሀገሪቱ በአለም አቀፍ የሰብኣዊ መብት ስምምነቶች ከገባችባቸው ግዴታዎች…

Read More

ነባር ቅርሶችን በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ ከተሠሩ ሥራዎች ወካከል አንዱ የጀጎል ግንብ ነው – አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ

ነባር ቅርሶችን በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ ከተሠሩ ሥራዎች ወካከል አንዱ የጀጎል ግንብ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ። በሚኒስትር ዴኤታው የተመራው የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ቡድን በሐረር ከተማ የመስክ ምልከታ እያደረገ ይገኛል። አቶ ተስፋሁን በዚሁ ወቅት እነደተናገሩት መንግሥት ትኩረት ከተሰጣቸው የኢኮኖሚ ዘርፎች መካከል የቱሪዝም ዘርፍ እንዱ ሲሆን ይህን ትኩረት ተከትሎ በሀገራችን ከቅርብ ዓመታት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መምህራን ማህበር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የሚያግዙ ጥናታዊ ጽህፎች እንዲቀርቡ አደረገ።

በማህበሩ የተዘጋጀ 3ኛ ዙር ክልላዊ የትምህርት ጥራት ኮንፈረንስ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ለትውልድ አሻራ እያሳረፉ ከሚገኙ አካላት መካከል መምህራን ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ ብለዋል። ዛሬ ለተደረሰበት የዕድገት ደረጃ የመምህራን ሚና የማይተካ ነው ብለዋል፡፡ የክልሉ መምህራን ማህበር ለተከታታይ 3 ዓመታት የትምህርት ጥራት ኮንፈረንሶችን እያካሄደ…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ እየተካሄዱ በሚገኙ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ላይ የተላለፉ መልዕክቶች፦

የጋራ ማንነት ግንባታ ለብሩህ ኢትዮጵያችን! ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንን ለአዎንታዊ ሰላማችን! መጋቢት የቀጣዩ ዓርበኝነት ጅማሮ ማብሰሪያ! አብረን ጀምረናል አብረን እንደርሳለን! የጋራ ግባችን የአፍሪካ ተምሳሌትነታችን! የመጋቢት ፍሬ የጋራ ትናንት የጋራ ዛሬ እና ቀጣዩ ጀግንነታችን ለኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችን! #FMC

Read More

የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣው ማሻሻያ አዋጅ ክፈተቶችን በማስተካከል ውጤታማ ለማድረግ ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል

የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣው ማሻሻያ አዋጅ ቀደም ሲል የተፈጠሩ የአተገባበር ክፍተቶችን ለመሙላትና የአዋጁን አፈጻጸም ውጤታማ ለማድረግ ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) ገለጹ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣውን ማሻሻያ አዋጅ በሁለት ድምጸ…

Read More

የሻይ ልማት ከኢኮኖሚ ጠቃሜታው ባሻገር የአካባቢውን ስህነ ምዳር በመጠበቅ ረገድም ሚናው የጎላ ነው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን በሻይ አመራረት ዘዴ ላይ ለዞን፣ ለወረዳና ለቀበሌ ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናውን መድረክ ያስጀመሩት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የሻይ ልማት በክልሉ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን በሚደረገው ሂደት ውስጥ ለአካባቢያችን ከፍተኛ ገቢ በማስገኘት አይናተኛ ሚና እንዳለው ተናግረዋል፡፡…

Read More