የአማራ ክልል ሰላምን ጠብቆ ማፅናት የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል – መርማሪ ቦርዱ::
የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ጠብቆ የማፅናት ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስገነዘበ። ቦርዱ በባህርዳር ከተማ ተገኝቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፣ ከባህርዳርና ጎንደር የኮማንድ ፖስት ዕዝ ኃላፊዎች እንዲሁም በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ተጠርጥረው በማረሚያ ቤት ከሚገኙ ተጠርጣሪዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይት መድረኩ ላይ የመርማሪ ቦርዱ ሰብሳቢ አዝመራ አንዴሞ…
