የዓድዋ ድል መታሰቢያው እስካሁን ባለመገንባቱ ያስቆጫል፦-ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ::

የዓድዋ ድል ከሀገርና አኅጉር ተሻግሮ በዓለም የተስተጋባ አኩሪ ድላችን ቢሆንም ይህን በአንድ ቦታ በአግባቡ የሚገልጽ የዓድዋ ድል መታሰቢያ አለመገንባቱ የሚያስቆጭ ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅወርቅ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የእኛ ብቻ ሳይሆን ለነጻነት፣ ለሕዝቦች እኩልነት ተስፋን የሰጠ ድል ነው ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ድል ይዘን እስካሁን ታሪካችንን የሚመጥን…

Read More

የሰው ልጅ የሕይወት ጉዞ በዕድልና በትግል የተሞላ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)::

የሰው ልጅ የሕይወት ጉዞ በዕድልና በትግል የተሞላ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን መርቀዋል፡፡በምረቃው ላይ ባደረጉት ንግግርም ይህንን አስደማሚ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሌሎች የጥቁር ሕዝቦች ሀገራት ሊሠሩት ቢችሉም÷ የምኒልክ ልጅ፣ የባልቻ ልጅ፣ የገበየሁ ልጅ፣ የአሉላ አባ ነጋ ልጅ መሆን ግን አይችሉም ብለዋል፡፡ዕድል ከሌለ ትግል ብቻውን ስኬት እንደማያመጣ…

Read More

የክልሉን የገቢ አቅም በማሳደግ ልማትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ ነው!

የሀገራችን ዜጎች በመረጡት ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የመሳተፍና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ የመሆን ህገ መንግስታዊ መብት እንዳላቸው ይታወቃል። በመረጡት የሥራ ዘርፍ ውስጥ በመሰማራት ከሚያገኙት ገቢ ላይም እንደገቢ መጠናቸው ግብር የመክፈል ግዴታም ተጥሎባቸዋል። መንግስት ባለፉት ዓመታት ተግባራዊ ያደረገው የነፃ ገበያ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የግሉን ዘርፍ የሚያበረታታ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በክልላችን ሰፋፊ የሥራ መስኮች በመፈጠራቸው የዜጎች የኢኮኖሚ እንቅስቃሴው ውስጥ ተሳታፊና ተጠቃሚ…

Read More

ምክር ቤቱ በሁለተኛው ቀን ውሎው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክርቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል ። ምክርቤቱ እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆች ቀርበዋል። በዚህም መሠረት የተከበሩ አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ የምክር ቤቱ የህግ ፣ የፍትህና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ረቂቅ አዋጆችን ለምክርቤቱ አቅርበዋል። 1.የገጠር መሬት መጠቀሚያ እና የግብርና ስራ ገቢ ግብር…

Read More

ባለፉት ስድስት ወራት ያገኘነዉን ዉጤት አስጠብቀን በቀጣይ የተሻለ ለማስመዝገብ እንሰራለን:።ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሰጡት ማጠቃለያ ምላሽ የምክርቤት አባላት ያነሱት ጥያቄዎች ከአዲጊ ፍላጎት የመነጨ መሆኑን በመግለጽ ተገቢነት ያለው ነው ብለዋል። ከቀድሞ ደቡብ ክልል ይዘናቸው የመጡ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ አለመጠናቀቃቸው ክልሉ ይዞት የመጣው የ5 ቢሊየን ብር ዕዳ የመመለስ ሁኔታ መኖሩን አብራርተዋል ። ከ2014 ጀምሮ እስከ 2015 ከነበረው 5 ቢሊዮን…

Read More

ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች አስፈጻሚ አካላት ምላሽ ሰጡ።

በ6ኛው ዙር 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ላይ የምክርቤት አባላት ላነሱት ጥያቄዎች የክልሉ አስፈፃሚ አካላት ምላሽ ሰጥተዋል። በግብርና ስራዎች ዙሪያ ለተነሱ ጉዳዮች ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ ማስረሻ በላቸው በሰጡት ማብራሪያ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ ህብረተሰቡን በመንደር በማደራጀት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ…

Read More

በ6ኛው ዙር 3ኛየስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ላይ ከምክርቤት አባላት የተለያዩ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች ቀርበዋል

የምክርቤት አባላት የቀረበው የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት የተሻለ ውጤት የተመዘገበበት እንደሆነም አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ። በክልሉ ታቅደው የተከናወኑ እና አዳሪ ፕሮጀክቶች ላይ የታየው የአፈጻጸም ለውጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባም የምክርቤት አባላት አስተያየት ሰጥተዋል። በተከናወኑ የልማት፣የመልካም አስተዳደርና የኢኮኖሚ ልማት ስራዎች የበለጠ ውጤታ እንዲሆኑም ጥያቄዎችን የምክርቤት አባላት አንስተዋል። ከተነሱት ጥያቄዎችም በትምህር ስራዎች አበረታች ውጤቶች ቢታዩም በአንጻሩ የ4ኛ ክፍል ፈተና አዘገጃጀት…

Read More

በክልሉ የተከናወኑ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን የሚያሳይ የፎቶ ኤግዚብሺን ተከፈተ

በክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የተዘጋጀዉ ይህ ኤግዚብሺን በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። ፎቶ ኤግዚቢሽኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በጋራ ከፍተዋል። የፎቶ ኤግዚቢሽኑ በክልሉ በ2016 ግማሽ ዓመት በክልሉ መንግስት ታቅደው የተከናወኑ የልማት ስራዎች…

Read More

በመሠረተ ልማት ዘርፍ በክልሉ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ።

የተከናወኑ ተግባራትን ለምክርቤቱ ያቀረቡት ርዕሰ መስተዳድሩ በመሠረተ ልማት ስራዎች የሚያበረታቱ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል ። መንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች፤ በሚዛን ዲስትሪክት 56 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ለመስራት ታቅዶ 3 ፕሮጀክቶች (25 ኪ/ሜ)፣ በታርጫ ዲስትሪክት 50ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ለመስራት ታቅዶ 2 ፕሮጀክቶች (38 ኪ/ሜ) እንዲሁም በቦንጋ ዲስትሪክት ከ (542ኪ.ሜ) የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ውስጥ 72 ኪ.ሜ ለመስራት…

Read More

በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለክልሉ ምክርቤት ባቀረቡት ሪፖርት ባለፉት ስድስት ወራት ለ33 አዳዲስ ፕሮጀክቶች ፍቃድ መስጠት እንደተቻለ አብራርተዋል ። የክልሉን የኢንቨስትመንት ዕድሎችንና ምቹ ሁኔታዎችን በማስተዋወቅ አቅም ያላቸውን ነባርና አዲስ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ባለሀብቶችን በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ በትኩረት ተሰርቷል ሲሉም ተናግረዋል ። በዚህ መሰረት 44 በግብርና ፤ 36 በኢንዱስትሪ አዲስ ኢንቨስትመንት ፍቃድ ለመስጠት ታቅዶ በግብርና…

Read More