የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የአስፈጻሚ አካላት የ6 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክርቤት እያቀረቡ ነው ። ባቀረቡት ሪፖርታቸው ወቅታዊ ክልላዊ ነባራዊ ሁኔታን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ከክልል ማዕከል ጀምሮ በየደረጃው የሚገኙ 2 ሺህ 221 አመራሮችን የመገምገምና የማጥራት ስራ በልዩ ሁኔታ መከናወኑን ተናግረዋል ፡፡ በዚህም በማጥራት ሂደት ውስጥ የተለያዩ ብልሽት…
