ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ማዕከል ያደረገ የብሔራዊነት ትርክት ለማጽናት ወጣቶች የመሪት ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቶ ፍቅሬ አማን አሳሰቡ።
ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ማዕከል ያደረገ የብሔራዊነት ትርክት ለማጽናት ወጣቶች የመሪት ሚናቸውን አጠናክረው ማስቀጠል እንደሚገባቸው የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ተናገሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ለወጣቶች የአቅም ግንባታ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ በዛሬው ዕለት መስጠት ጀምሯል። በስልጠናው መድረክ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ብልጽግና…
