ለብዙ ዓመታት ተደብቀው የነበሩ ሀብቶችን በመግለጥ ለሀገር እና ለትውልድ በሚጠቅም መልኩ እየለሙ ነው – የኪነጥበብ ባለሙያዎች

ለብዙ ዓመታት ተደብቀው የነበሩ ሀብቶችን በመግለጥ ለሀገር እና ለትውልድ በሚጠቅም መልኩ እየለሙ መሆኑን፤ የቱሪዝም መዳረሻወችን የጎበኙ የጥበብ ባለሙያዎች ገለጹ። የጥበብ ባለሙያዎቹ ይህን ያሉት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት በዳውሮ ዞን የተገነባውን የሀላላ ኬላ ሎጅ ከጎበኙ በኋላ ነው። የጥበብ ባለሙያወቹ በአጭር ጊዜ ተገንብቶ ለሀገር ኢኮኖሚ ፋይዳ ባለው መልኩ ለአገልግሎት ክፍት የሆነውን፤ የሀላላ ኬላ ሎጅን…

Read More

የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ለህዝብ ክፍት ሆነ

እድሳት ተደርጎለት ላለፉት 4 ወራት በሙከራ ስራ ላይ የቆየው የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ከዛሬ ጀምሮ ለህዝብ ክፍት ተደርጓል፡፡ ቤተመንግስቱ ጥንታዊ ተሽከርካሪዎችና መካነ እንስሳትን ጨምሮ በውስጡ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶችን የያዘ ሲሆን፥ ደረጃቸውን የጠበቁ ሬስቶራንቶችና ስፓዎች ይገኙበታል፡፡ ሙዚየሙ ክፍት መደረጉን አስመልክተው የብሔራዊ ቤተመንግስት ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምትኩ ደሬሳ በሰጡት መግለጫ፥ ቤተመንግስቱ ኢትዮጵያን ከተረጂነት ለማላቀቅ ትልቅ ሚና እንዳለው አንስተዋል፡፡…

Read More

sdfv

በዞኑ የበልግ ወቅት የእርሻ ስራ ውጤታማ እየሆነ እንደሆነ ተነገረ በምዕራብ ኦሞ ዞን በሁሉም አካባቢዎች የበልግ ወቅት የእርሻ ስራ ውጤታማ እየሆነ እንደሆነ የዞኑ የግብርና፣ ደን፣ አከባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ ገልጿል። ክልሉ ከያዘው የበልግ ወቅት የእርሻ ስራ እቅድ 35-40 በመቶ የሚሆነው የሚሸፈነው በምዕራብ ኦሞ ዞን መሆኑንም የዞኑ ግብርና፣ደን፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ ኃላፊ አቶ መልኬ…

Read More

የተለያዩ አርቲስቶችና ኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የሃላላ ኬላ ሎጂን እየጎበኙ ነዉ

ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ተወካዮች በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ሀሳብ አመንጭነት የተገነባውን የሃላላ ኬላ ሎጂ ለመጎብኘት ወደ ዳውሮ ዞን ገቡ። የኪነጥበብ ባለሙያዎቹ ወደ ዞኑ ስደርሱ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ፣ ለሌች የዞንና የሎማ ቦሳ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በስፍራው ተገኝተው ደማቅ አቀባበል አድርገዋል። በአቀባበል ስነስርዓቱ፥ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት…

Read More

                           ‹‹‹‹‹‹ ሪፖርታዥ ››››››

የግብርና ዘርፍ ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርት ውስጥ ከሚበረክተው ድርሻ አኳ ከፍተኛውን የሚሸፍንና የኢኮኖሚ መሠረት በመሆን ለማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም ከፍተኛ አስተዋፅዖ የሚያበረክት የኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ነው። የግብርናው ዘርፍ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በዘላቂነት የማሳደግ እና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን እውን የማድረግ ድርብርብ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል። በመሆኑም በቀጣዮቹ ዓመታት የሚኖረውን ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሀገሪቱን ሕዝብ የመመገብና ሀገራዊ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ፣ በመካከለኛ…

Read More

ታዋቂ አርቲስቶችና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተለያዩ የልማት ስራዎችን ለመመልከት ኮንታ ዞን ደርሰዋል

በሀገር ደረጃ ለ3 ተከታታይ ቀናት ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጎ እንደ ሀገር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎችን ምልከታ ለማድረግ እንደሆነ ለማድረ ያለመ መሆኑን የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋንታሁን ብላቴ ገልጸዋል። ባለሙያዎቹ ወደ ኮንታ ዞን ኮንታ ኮይሻ አየር ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን በአቀባበል ወቅት የዞን አመራር አካላትና የሀገር ሽማግሌዎች ተገኝተዋል። ባለሙያዎቹ በቆይታቸው…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ማንሰራራት የተገለጠበት ብሔራዊ ሀብታችን ነው፦ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አባቶቻችን ኪሳቸውን ፈትሸው፣ እናቶቻችን መቀነታቸውን ፈትተው ጥሪት ያፈሰሱበት እንዲሁም የመከላከያ ሠራዊት አባላት መስዋዕት የሆኑለት ብሔራዊ ሀብታችን ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የሕዳሴ ኮር ሦስተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል “ሕዳሴን በሕዳሴ ኮር” በሚል መሪ ሐሳብ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

Read More

የውጭ ዜጎች የቋሚ ንብረት ባለቤትነት ረቂቅ አዋጅ ቢጸድቅ የሚያስገኘው ጠቀሜታ ምንድን ነው?

65 ዓመታትን የስቆጠረውንና የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለይዞታ መሆን እንዳይችሉ ያደረገውን አዋጅ ለማሻሻል ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱ ይታወቃል። በዚህ ረቂቅ አዋጅ ላይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ውይይት እያካሄደ ነው። የፍሕ ሚኒስቴር እና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በውይይቱ ላይ ተገኝተዋል። አዋጁ መሻሻሉ ስለሚኖረው ጠቀሜታ…

Read More

ኢትዮጵያ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የፖሊሲ ውሳኔዎችን እየሰጠች ትገኛለች – ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር)

ኢትዮጵያ በዲጂታል ስርዓት የታገዘ የግምገማ ስርዓትን በመከተል በመረጃ ላይ የተመሰረተ የፖሊሲ ውሳኔዎችን እየሰጠች እንደምትገኝ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) ተናገሩ። የአፍሪካ የግምገማ ማህበር 25ኛ የምስረታ በዓሉን ምክንያት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) በመርሃ ግብሩ መክፈቻ ላይ ኢትዮጵያ ለምትተገብራቸው ፖሊሲዎችና የልማት ዕቅዶች ውጤታማነት ጠንካራ የግምገማ ስርዓት ዘርግታ እየሰራች መሆኑን ገልጸዋል።…

Read More

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ከ107 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል፦ ግብርና ሚኒስቴር

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት በዘር ከተሸፈነው 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር መሬት እስካሁን ከ107 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ኢሳያስ ለማ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ በርካታ ተግባራት እያተከናወኑ ይገኛሉ፡፡ በእነዚህ ተግባራትም በግብርናው ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት እየተቻለ መሆኑን ጠቁመው በስንዴ ልማት…

Read More