የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግስት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ቃል በቢፍቱ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ መቱ አኩ በመክፈቻ ንግግራቸው የውይይቱ ዋና አላማ የህዝብ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ለመመለስ መሰረት ያደረገ እንደሆነ በመግለፅ ሀገራችን በመደመር መንግስት እሳቤ በመመራት በርካታ ውጤቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች በማለትየመደመር መንግስት ከህዝብ የተወለደ በመሆኑ ህዝብን በማዳመጥ የተጎደሉ ነገሮች ላይ ቤተሰባዊ ውይይት በማድረግ የሚመልስና የሚፈታ ነው ብለዋል። አክለውም…
