የገጠር መሬት ይዞታ ማረጋገጥ በርካታ ፋይዳዎች ያሉት መሆኑን ባለሙያዎችና ባለይዞታዎች ገለፁ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ፣ በዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም (CALM) ድጋፍ ሁለተኛ ደረጃ የገጠር መሬት ምዝገባ፣ ማረጋገጥና የባለቤትነት ማረጋገጫ የካርታ ስርጭት ተግባር እየተከናወነ ይገኛል። አርሶአደር ገባነሽ ኬሮ እና አንጉቱ ኡራቾ በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ፣ የአንጊዮ ቆላ ቀበሌ ነዋሪዎች ሲሆን፥ ማሳቸው የ2ኛ ደረጃ የገጠር መሬት ልኬት ተከናውኖ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መቀበላቸውን ይናገራሉ። የይዞታ ማረጋገጥ…
