በፓርቲው መሪነት የመጡ ለውጦችን ለማስቀጠልና የቀጣይ ህልሞችን ለማሳካት መላው አባልና ማህበረሰብ የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ።
በብልፅግና ፓርቲ የኮንታ ዞን ቅ/ጽ/ቤት ዞናዊ የአባላት ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና የመንግስት ተጠሪና ብልፅግና ፓ/ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙ ፓርቲያችን ብልፅግና ሀገራችን ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በገባችበትና በፈተና ውስጥ ሆና የህዝቡ የለውጥ ፍላጎት ገንፍሎ በመውጣቱ የተወለደ ፓርቲ ነው ብለዋል። በመላው ኢትዮጵያ ከ16 ሚሊዮን በላይ አባላት ያሉትና በሀገሪቱ ታሪክ በአጭር ጊዜ ራሱን…
