በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር እናቶች እንዳይሞቱ ቀድሞ መከላከል ይገባል፦አቶ እንዳሻው ከበደ

የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት እና ልየታ ላይ ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው። በጤናው ዘርፍ መንግስት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ተናግረዋል። እናቶች በማህፀን በር ካንሰር እንዳይሞቱና እንዳይጎዱ ቀድሞ በመለየት መከላከል እንደምገባ አስገንዝበዋል። የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ምርመራ ላይ እናቶች ንቁ…

Read More

ኢትዮጵያ ለ400 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች ቤት ነች፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ አሁን ላይ ለ400 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች መኖሪያ እና መጠለያ ቤት እንደሆነች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ሀገራችን ኤርትራውያኑን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት የተሰደዱ በአጠቃላይ ለ1.3 ሚሊዮን ስደተኞች ቤት መሆን የቻለች ሀገር ናት ብለዋል። ሀገራችንን በወጉ መገንባት ከቻልን ለዜጎቻችን ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም አርአያ መሆን የሚችል እና የሚተርፍ ውጤት ማምጣት እንደምንችልም አስገንዝበዋል። ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በሕዝብ ቁጥር…

Read More

የታክስ ማጭበርበር ወንጀልን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲጠናከር ተጠየቀ

​የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ገቢዎች ቢሮ የታክስ ማጭበርበር ወንጀልን ለመዋጋትና የህግ ማስከበር ስራን ለማጠናከር ያለመ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። ​በመድረኩ ላይ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትልና የህግ ማስከበር ዘርፍ ሃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ እንደገለጹት፤ የታክስ ማጭበርበር ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። ይህንን እንቅስቃሴ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግም የባለድርሻ…

Read More

ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተያዘውን ሀገራዊ ግብ ማሳካት በሚያስችል መልኩ ዝግጅት እየተደረገ ነው

በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተያዘውን ሀገራዊ ግብ ማሳካት በሚያስችል መልኩ ውጤታማ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአረንጓዴ አሻራ የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ(ዶ/ር) ገለጹ። አስተባባሪው ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ዘንድሮ የሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር፣ የመጀመርያው ምዕራፍ ማጠቃለያ ዓመት በመሆኑ ዝግጅቱ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዚህም በዘንድሮው መርሃ-ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ7 ነጥብ 5…

Read More

በአርብቶአደር ቀጠና ሠላም ለማስፈን በተሰጠው ልዩ ትኩረት አውንታዊ ለውጥ ተመዝግቧል – አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ ቤሮ ወረዳ ሠላምን በማጽናት ልማት ለማስቀጠል ያለመ የአመራር ውይይት በጀባ ከተማ አካሂደዋል። የውይይት መድረኩን የመሩት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥ የክልሉ መንግሥት በአርብቶአደር ቀጠና የሚስተለውን የፀጥታ ችግር በመፍታት ልማት ለማረጋገጥ በሰጠው ልዩ ትኩረት አውንታዊ ለውጦች መመዝገባቸውን ተናግረዋል። በዚሁም ለወትሮው በፀጥታ ስጋት ስማቸው በግምባር…

Read More

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚውል የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል። በተመሳሳይ የፍትሕ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን ተጎጂዎችን ለማቋቋም የሚውል የ3 ሚሊዮን ብር የገንዘብ እና የ100 ኩንታል ዱቄት ድጋፍ አድርጓል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር አርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድጋፍን ባስረከቡበት ወቅት፣ የሰላም ተምሳሌት…

Read More

ከማዕድን ሀብት የሚገኘውን ገቢ ወደ ሌሎች ልማቶች በማሸጋገር ሁለንተናዊ ለውጥ ማምጣት ይገባል፦አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ ቤሮ ወረዳ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ግንባታ የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። በመርሐግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት አቶ ፍቅሬ፥ የክልሉ መንግሥት በአርብቶአደሩ ቀጠና ዘላቂ ሠላም በማስፈን ልማት ለማምጣት በልዩ ትኩረት እየሰራ መኾኑን ተናግረዋል። የብልፅግና ፓርቲ ለማዕድን ዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት፣ የፖሊሲ ማሻሻያ እና ዕሳቤ…

Read More

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በክልሉ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወኑ ይገኛሉ፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች 4ኛ ዙር የጋራ ምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካደ ይገኛል። “የመንግሥት እና የሲማድ አጋርነትና ትብብር ለላቀ የህብረተሰብ ተጠቃሚነት”በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው ምክክር መድረክ ላይ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም የለወጡ መንግስት በፈጠረው ምቹ ሁኔታ…

Read More

 ሪፖርታዥ

በክህሎት ልማት እና በስራ ዕድል ፈጠራ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ የተጣለበትን ስትራቴጂያዊ ግቦችን ከማሳካት አንፃር ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኑን አስታዉቋል፡፡ በህብረተሰቡ ውስጥ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂን በመዘርጋትና በማስፋፋት ለህብረተሰቡ አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲያገኙ በማድረግ በክህሎት ልማት፣በስራ ዕድል ፈጠራ፣በሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግኑኝነት እና በሙያቸዉ የበቁ ዘጎችን ከማፍራት አንፃር ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰራ…

Read More

innovation

በክህሎት ልማት እና በስራ ዕድል ፈጠራ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ የተጣለበትን ስትራቴጂያዊ ግቦችን ከማሳካት አንፃር ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኑን አስታዉቋል፡፡ በህብረተሰቡ ውስጥ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂን በመዘርጋትና በማስፋፋት ለህብረተሰቡ አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲያገኙ በማድረግ በክህሎት ልማት፣በስራ ዕድል ፈጠራ፣በሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግኑኝነት እና በሙያቸዉ የበቁ ዘጎችን ከማፍራት አንፃር ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰራ…

Read More