ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለ1,447ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1,447ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የመረዳዳት እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢድ አልፈጥር በዓል የትዕግስት፣ የመስዋዕትነት፣ የርኅራኄ እና የአንድነት እሴቶች የሚጎሉበት ልዩ ወቅት መሆኑን ጠቁመዋል። በተለይም በታላቁ…
