የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን ሴቶች በአደረጃጀት በመኾን ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ቤት ሴቶች ክንፍ “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መርህ ቃል የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ምልክትና ማኒፌስቶ የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ በክብር እንግድነት የተገኙት በክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ግርማ ባሻ፥ ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ባስመዘገበችሁ ሁለንተናዊ ለውጥ የሴቶች ተሳትፎ ድርሻ የጎላ እንደነበረ…
