‎‎ባለፉት ስምንት ወራት በተከናወኑ አጠቃላይ የጤና ተግባራት አበረታች ውጤቶች መዝገባቸዉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ በበጀት አመቱ ያለፉት የስምንት ወራት አጠቃላይ የጤና ተግባራት አፈፃፀም እየገመገመ ይገኛል። በአፈፃፀም ግምገማ ላይ የተገኙ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በክልሉ ባለፉት ስምንት ወራት ህብረተሰቡን በማሳተፍ በተከናወኑ አጠቃላይ የጤና ተግባራት አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል። በእናቶችና ህፃናት ዘርፍ ከነፍስ ጡር እናቶች ማቆያ ማዕከልና ከህፃናት ክትባት ጋር በተያያዘ…

Read More

በምዕራብ ኦሞ ዞን በ2018 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን የሚወክሉ የፓርላማ የክልል እጩዎች ይፋ ሆነዋል።

በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ይፋ ተደርገዋል። በዚህም ለህዝብ ተወካይ ምክር ቤት እጩ 1.አቶ ማቲዎስ ያዙ መኤኒት ልዩ 2.ወ/ሮ ሜሪ ገርሲ ሱሪ ልዩ 3.አቶ እሸቱ ገብረ ማርያም ዲዚ ልዩ እጩ ሆኖ ቀርቧል። ክልል ምክር ቤት መኧን ልዩ 1. አቶ ፉጂዬ ሳፒ 2.አቶ ታምሩ ቦኒ 3.ወ/ሮ ትዕግስት አለሙ ዲዚ ልዩ…

Read More

በሸካ ዞን ‎ብልጽግና ፓርቲን ወክለው በማሻና ቴፒ ምርጫ ክልሎች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ይፋ ተደርገዋል።

‎በዚህ መሠረት ‎አቶ አዝመራ አንደሞ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዕጩ ሆነው የቀረቡ ሲሆን፦ ለክልል ምክርቤት ‎1.አቶ የሺዋስ ዓለሙ ‎2. ዶ/ር አብይ አንደሞ ‎3.አቶ አበበ ማሞ 4. ዶ/ር መስፍን ወዳጆ ‎5.ወ/ሮ መዓዛ ካመቶ 6.ወ/ሮ ትግዕስት ከበደ ‎7.አቶ አበበ ወልደ ‎8.አቶ ግርማ ሽፈራው ‎9.ወ/ሮ ፀሐይነሽ አበራ ‎ በቴፒ ምርጫ ክልል ‎ ‎አቶ ተስፋዬ እንዳሻው ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዕጩ…

Read More

‎የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ የአመያ ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ዕጩዎችን ይፋ መደረጋቸውን ተገለፀ።

‎በ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ በአመያ ምርጫ ክልል ኮንታ ዞንን የወከሉ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች የሚከተሉት ናቸዉ። ‎ #ለሕዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት ‎1) አቶ ኢያሱ ሳላ ‎ #ለክልል_ምክር_ቤት 1ኛ አቶ ነጋ አበራ 2ኛ አቶ ፋንታሁን ብላቴ 3ኛ አቶ ታከለ ተስፉ 4ኛ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙ 5ኛ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ 6ኛ ወ/ሮ እንግዳወርቅ ዶኖቾ 7ኛ ወ/ሮ ገባይነሽ ገበየሁ 8ኛ ሻ/ል ጀበሮ ዱሉ…

Read More

በ2018 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የማረቃ ገና ምርጫ ክልል እጩዎች ይፋ ሆኗል

በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ይፋ ተደርገዋልደ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ (የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት) #የክልል ም/ቤት ማረቃ ገና ምርጫ ክልል ተወካዮች 1- ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋገሾ ለክልል ምክር ቤት። 2- አቶ እስራኤል አታሮ ለክልል ምክር ቤት 3-አቶ ታርኩ አካሉ ለክልል ምክር ቤት 4-አቶ ደረሰ ገትሳ ለክልል ምክር ቤት 5-አቶ…

Read More

‎የ2018 ዓ.ም የብልጽግና ፓርቲ በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን ተፈሪ፣ በሼይ ቤንችና በሸኮ ልዩ ምርጫ ክልሎች እጩዎችን ይፋ መደረጋቸው ተገለፀ።

በሚዛን ተፈሪ የምርጫ ክልል ‎ ‎ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ያሹ (ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት) ‎ ‎ለክልል ምክር ቤት ተወካዮች ‎ ‎ 1; አቶ ፍቅሬ አማን ጋካ ‎ ‎ 2; አቶ ሀብታሙ ካፍትን ፃባ ‎ ‎ 3; ወ/ሮ ፍርዳአወቅ አለሙ ከበደ 4; ወ/ሮ አሰገደች ወልድየስ ወልደማሪያም 5; አቶ ዘማች በዛብህ ሼል 6; አቶ ተስፋዬ ግስካር ጋስያብ 7;…

Read More

የሚዲያ ተቋማት የንቃተ ህግ በማሳደግ ለፍትህ ተደራሽነት መረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ በፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ በየደረጃው ከሚገኙ የሚዲያ እና የፍትህ ተቋማት ጋር በቦንጋ ከተማ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል፥ የፍትህ እና የሚዲያ ተቋማት ቅንጅት በማጠናከር በዘላቂነት የንቃተ ህግ እና የኅብረተሰብ ተሳትፎ ተግባራትን በማሳለጥ ለፍትህ ተደራሽነት መረጋገጥ ሚናቸውን መወጣት አለባቸው ብለዋል።…

Read More

የበጋ መስኖ ስንዴ አጨዳ በአመያ ከተማ ተጀመረ

በአመያ ከተማ አስተዳደር፣ ጨታ ቀጭቀጫ ቀበሌ በ11 ሄክታር መሬት ላይ የለማ የበጋ መስኖ ስንዴ አጨዳ በይፋ ተጀምሯል። በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የከተማዋ ከንቲባ አቶ ተመስገን ደጄኔ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች መልዕክት አስተላልፈዋል። “አይሞከርም” የሚለው እሳቤ በፅኑ አቋም ወደ “ይቻላል” ተቀይሮ ውጤት መገኘቱ ተገልጿል። የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ትልቅ ተስፋ የተጣለበትና የብልጽግና ፓርቲ…

Read More

ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተትና የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ለተጎጉ ዜጎች የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ለኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በላኩት መልዕክት፣ በአደጋው ሳቢያ ለተጎዱ ወገኖች ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል። በመሬት መንሸራተቱ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መጽናናትን የተመኙት ፕሬዚዳንት…

Read More

የክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከመጋቢት 08/2018 ጀምሮ በቴፒ ከተማ እንደሚያካሂድ አስታወቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን በቴፒ ከተማ ላይ እንደሚያካሄድ የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸው ኬኒ ገልፀዋል። በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት ስድስት ወራት ፀጥታን ፣ የዝርፊያና የስርቆት ወንጀሎችን መከላከል እንዲሁም ከወሰን ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲፈቱ የማድረግ ስራዎች ላይ ምክር ቤቱ በትኩረት…

Read More