የፀጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የአመራር ቁርጠኝነት መታከል እንዳለበት ተጠየቀ።

በአቶ ፍቅሬ አማን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከምዕራብ ኦሞ ዞን፣ የሱሪ ወረዳ አጠቃላይ አመራሮች ጋር በኪቢሽ ከተማ ውይይት አድርገዋል። የክልሉ መንግሥት በቀጠናው ዘላቂ ሠላም ለማስፈን ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው እየሰራ መኾኑን የገለጹት አቶ ፍቅሬ፥ ይሁን እንጅ የሚፈልገውን አውንታዊ ለውጥ ለማምጣት በሚደረገው ጥረት የአመራር…

Read More

‎የተጎዱ መሬቶችን መልሶ በማልማት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለፀ

‎በሮው ከወርልድ ቪጅን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የተጎዱ መሬቶችን መልሶ ማልማት ላይ ያተኮረ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ‎የክልሉ ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሀብትና የአነስተኛ መስኖ ዳይረክቶሬት ዳይረክተር አቶ አሚኖ ሙሃመድ በስልጠናው መክፈቻ ላይ እንደገለፁት በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ መሬት በከፍተኛ መጠን እየተጎዳ መምጣቱን ገልፀዋል። ‎የተጎዱ መሬቶችን መልሶ በማልማት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በመንግስትና በአጋር አካላት ድጋፍ…

Read More

ምርጫ ቦርድ 30 በመቶ የሚሆነውን የመንግስት የመጀመሪያ ድጋፍ ለፓርቲዎች ለቀቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 30 በመቶ የሚሆነውን የመንግስት የመጀመሪያ ድጋፍ ለፓርቲዎች ለቅቄያለሁ አለ። ቦርዱ ለተመዘገቡ እጩዎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የእጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱን በዛሬው ዕለት እያካሄደ ይገኛል። የቦርዱ የህግ አማካሪ አይተነው ደበበ የእጩዎችና የፓርቲዎችን ስም፣ ምልክት እና ምስል በድምፅ የሚወሰንበት ሥርዓት መደንገግ የምርጫ ሂደቱ ግልፅ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒ መሆኑን ማረጋገጥ እንደሆነ ተናግረዋል።…

Read More

የክልሉን የፖሊስ ሠራዊት አቅም ለማጠናከር እየተሰራ ነዉ፦ ዶክተር ካሣ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የክልሉን የፖሊስ ሠራዊት አቅም ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ። የሚወስዷቸው ስልጠናዎች ብቁ ፖሊስ ለመሆን እንደሚያስችላቸው በክልሉ የሞዲዮ ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ሰልጣኞች ተናግረዋል። ሞድዮ የፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ፤ የመጀመሪያ ምልምል ሰልጣኞቹን ተቀብሎ የፅንሰ-ሀሳብና የተግባር ስልጠናዎችን በመስጠት ላይ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ካሣ የክልሉን የፖሊስ…

Read More

ተፈጥሮ የሰጠችንን ጸጋ ማወቅና መገንዘብ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተፈጥሮ የሰጠችንን ጸጋ ማወቅ፣ ማንበብ እና መገንዘብ አለብን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በገበታ ለትውልድ ውጥን በአፋር ክልል የተገነባውን ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ በትናንትናው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ አፋር በተፈጥሮ በእጅጉ የታደለ አካባቢ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ምድሩ ብቻ ሳይሆን ሕዝቡም ሀገሩን የሚወድ፣ ብርቱና ትጉህ መሆኑን አውስተዋል፡፡ በዚህ ውብ ክልል መጠነኛ ኢንቨስትመንት እየሰራን፣…

Read More

መንግሥት ነዳጅን ከጎረቤት ሀገራት ባነሰ ዋጋ እያቀረበ መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አስታወቀ

መንግሥት ነዳጅን ከጎረቤት ሀገራት ባነሰ ዋጋ እያቀረበ መሆኑን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) አስታወቁ። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ደስታው (ዶ/ር) ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋን እየመራ ያለው ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ነው። ሆኖም መንግሥት በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ በጨመረ ቁጥር ያንን ጭማሪ በአንዴ ወደ ሕዝቡ እያስተላለፈ ዓይደለም…

Read More

ሁሉም ባለድርሻ አካላት የክልሉ የታክስ አምባሳደሮች ሊሆኑ ይገባል:- ወ/ሮ ህይወት አሰግድ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ ገቢዎች ሚኒስቴርና ጉሙሩክ ኮሚሽን ጅማ ቅርንጫፍ ጋር በመተባበር 4ኛ ዙር የክልል አቀፍ የታክስና ጉምሩክ ክበባት የተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር በሚዛን አማን ከተማ እያካኸደ ነው። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ የክልሉን ህዝቦች የዘመናት ጥያቄ የሆነውን ፍትሐዊ የልማት ተጠቃሚነት በየደረጃው ምላሽ እንዲያገኝ አስፈላጊውን የፋይናንስ…

Read More

ምግብና ሥርዓተ ምግብን ለማረጋገጥ የብዝሀ ሴክተሮች ቅንጅታዊ አሠራር መጠናከር እንዳለበት ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የምግብ ሥርዓት ሽግግር ፍኖተ ካርታ ማስጀመሪያ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሻዎኖ ባደረጉት ንግግር፣ በክልሉ ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ካውንስል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ሰብስቤ ሻዎኖ እንደገለጹት፣ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ጉዳይ የአንድ ሴክተር ብቻ ሳይሆን የብዝሀ…

Read More

ዓተ ምግብ ሽግግር ፍኖተ ካርታዉ በሥርዓተ ምግብ ምክንያት የሚፈጠሩ የመቀንጨር እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮችን የሚፈታ መሆኑ ተመላከተ

ይህ በክልሉ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚተገበረው ሥርዓተ ምግብ ሽግግር ፍኖተ ካርታ ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሐግብር የክልሉ ርዕሰ መስተዳር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሸዋኖ እና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በክልሉ የምግብ ሉዓላዊነትን እንዲረጋገጥ የግብርና ምርታማነት መጨመር የሚያስችሉ ግብዓቶችን በተሟላ መልኩ መጠቀም እንደሚገባም ያስረዱት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሸዋኖ በዚህም የአመጋገብ…

Read More

በአርብቶአደሩ አካባቢ ያሉ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ሀብትነት ለመቀየር የአመራር ስርዓት መጠናከር እንዳለበት ተመለከተ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ ጀሙ ከተማ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ለሚገነባው የፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ህንጻ የመሠረተ ድንጋይ አኑረዋል። በመርሐግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥ ባለፋት የለውጥ ዓመታት በብልፅግና ፓርቲ መሪነት እንደሀገር እንዲሁም በክልል ደረጃም በርካታ ስኬቶች…

Read More