የክልሉን የእርሻ ኢንቨስትመንት ወደ 544 በማድረስ 177 ሺህ ሔክታር መሬት እንዲለማ ማድረግ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከፌደራል ግብርና ሚንስትር ጋር በመተባበር በክልሉ በስራ ላይ ከሚገኙ የግብርና ኢንቨስትመንት ባለሀብቶችና ባለድርሻ ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካኸደ ነው። በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብርና ግብዓትና ገጠር ፋይናንስ አቀርቦት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ: መንግስት ላለፉት የለውጥ ዓመታት የግብርናውን ዘርፍ በቴክኖሎጂ ለማዘመን…
