በአንድ ጀንበር ተከላ ከ21 ሚሊዮን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2017 ዓ/ም የአንድ ጀንበር ተከላ ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ከ21 ሚሊዮን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው እንደተናገሩት የ2017 ክልላዊ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ በዕለቱ ዘርፈብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ከ21 ሚሊዮን በላይ ችግኞች…
