የታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) …
ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) የተወለዱት ከአባታቸው አቶ ዴሌቦ ሸለሞ እና ከእናታቸው አሹሬ ደከጉ ግንቦት 1930 ዓ.ም በሀዲያ ዞን በቀድሞው አጠራር በሶሮ አውራጃ በኩፋና ቀበሌ ያሮ በተባለው መንደር ነው፡፡ ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ገና የ13 ዓመት ልጅ ሳሉ ነበር በአንድ ሳምንት ውስጥ እናትና አባታቸውን ያጡት፡፡ በወቅቱም ብዙ ችግር አጋጥሟቸው እንደነበርና ከሦስት ዓመት በኋላ በአንድ ዘመዳቸው እርዳታ ሆሳዕና ከተማ…
