የሺሺንዳ – ቴፒ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በሱር ኮንስትራክሽን ዳግም ተጀመረ
የሺሺንዳ እና ቴፒ ከተሞችን የሚያገናኘው የአስፓልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት፣ ከበርካታ የህዝብ ጥያቄዎች እና ከአንድ ዓመት በላይ ከዘለቀ መቆም በኋላ በአገር በቀል ድርጅት በሆነው ሱር ኮንስትራክሽን ዳግም ወደ ሥራ ተመልሷል። መንገዱን ቀደም ሲል የያዘው የውጭ ተቋራጭ CRCC በአሰራር ጉድለት እና በከፍተኛ መዘግየት ውሉ ተሰርዟል። የቢጣ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን እንደገለጸው፣ የውጭው ተቋራጭ CRCC መንገዱን በአራት ዓመታት ውስጥ…
