Trendings

የመደመር መንግሥት የብዝሃ ኢኮኖሚ እሳቤ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ተወዳዳሪ አልሚዎችን እያፈራ ነው -ሚኒስትር መላኩ አለበል

የመደመር መንግሥት የብዝሃ ኢኮኖሚ እሳቤ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ተወዳዳሪ አልሚዎችን እያፈራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ለኢዜአ እንደገለጹት መንግሥት ለኢንዱስትሪ ልማት የሰጠው ትኩረት ዘርፉ በእጅጉ እንዲነቃቃና እመርታዊ ለውጥ እንዲያመጣ አስችሏል። ለአብነትም የፖሊሲ ለውጥ፣ የስትራቴጂ እና የተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር የሚያጠናክሩ የማሻሻያ ስራዎችን ጠቅሰዋል። በማሻሻያዎቹ በመታገዝ የኢንዱስትሪ ምርታማነትን ለመጨመርና የአምራች ዘርፉን እድገት በቀጣይነት…

Read More

ኢትዮጵያ ለስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያላት ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር ነው -የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት

ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያሳየችው ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር ማሳያ ነው ሲሉ የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (IOM) የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ አቢብቱ ዋኔ ገለጹ:: በዓለም አቀፍ ደረጃ የስደተኞች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ አሁን ላይ በዓለም ላይ 90 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞችና ተፈናቃዮች ይገኛሉ። ከዚህ ቁጥር ውስጥ አብዛኛዎቹ ስደተኞችና ተፈናቃዮች የሚገኙት በአፍሪካ ሀገራት ነው፡፡…

Read More

የኢትዮጵያ ማዕከላዊነት የሁላችን መሻት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ በሚገኘው 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ላይ ንግግር አድርገዋል። ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ የዛሬውን በዓል ያዘጋጀው እና ኢትዮጵያን ያሰባሰበውን ሀዲያን አመስግነዋል። ኢትዮጵያ አንዱ ከፍ ሌላው ዝቅ የሚልባት ሳይሆን ሁላችን የምንደምቅባት ነች ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛ ወደ ብርሃን አየተሸጋገረች ባለችበት…

Read More

የአፋር ዳጉ – ለዳውሮ ኩራቱ

የሲዳማው ጫምባላላ – ለአማራ ሀሴቱ የኦሮሞ ገዳ – ለሐረሪ ምቾቱ የአክሱም ሐውልት – ለሀዲያ ታሪኩ የጀጎል ግንብ – ለቤንሻንጉል ቅርሱ የፋሲል ቤተመንግሥት – ለሀዲያ ሀብቱ የሶማሌው ዳንቶ – ለጋሞ ባህሉ የጉራጌ ክትፎ – ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ጣዕሙ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል እየተከበረ ነው ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሀሳብ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የሆነው ህዳር 29 በሆሳዕና ከተማ ባሸበረቀ መልኩ እየተከበረ ይገኛል። በአሁኑ ሰዓት ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በተገኙበት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በሚገኘው ስታዲየም በተለያዩ ባህላዊ ኩነቶች በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ በርካታ እንግዶች ታድመዋል።

Read More

ከአቧራ ወደ አሻራ የተለወጠው የኢትዮጵያ የቱሪዝም ሃብት

የመደመር መንግሥት ለቱሪዝሙ ዘርፍ በሰጠው ሰፊ ትኩረት እና ክትትል ዘርፉ ከአቧራ ወደ አሻራ እየተቀየረ ይገኛል። በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ የተገነቡት ፕሮጀክቶች ቱሪስቶችን በመሳብ ሰፊ የቱሪዝም እንቅስቃሴ እየፈጠሩ ነው። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ከኢቢሲ ዶት ስትሪም ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የሀገራችን የቱሪዝም እንቅስቃሴ አመርቂ እመርታ በማሳየቱ የቱሪስቶች ፍሰት እየጨመረ ነው ብለዋል። አዳዲስ…

Read More

በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው

በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የፓን-አፍሪካ የሚዲያ ሽልማት በአዲስ አበባ መከናወኑን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የጋራ አህጉር ለጋራ አላማ! ታላቋ አፍሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ ታሪኳን በራሷ ብዕርና ድምፅ ለመጻፍ የገበየችበትን የፓን-አፍሪካ የሚዲያ ሽልማት…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የራስን ሀብት በራስ ዐቅም ማሳካት እንደሚቻል የሚያሳይ ዐዲስ የፓንአፍሪካኒዝም አብነት ነው፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ታላቁ የኢትዮጵያ ግድብ ከኃይል ማመንጫ ግድብነት ባሻገር በራስ ዐቅም የራስን መሻት ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ዐዲስ የፓን አፍሪካኒዝም አብነት መኾኑን የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዉ አርቲ አፍሪካ ባዘጋጀዉ የአፍሪካ የሚዲያ ዕውቅና መድረክ ዋዜማ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ማእከልነቷን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በራስ ዐቅም በማሳካት እንደገና ማስቀጠሏን አመልክተዋል፡፡…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ እ.ኤ.አ በ2027 አፍሪካን በሚገባ የሚወክል ኮፕ 32 በማዘጋጀት ረገድ በጋራ ስለምንሰራባቸው መንገዶች ተወያይተናል ብለዋል። የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ብሎም ዋና ፀሃፊው ከቡድናቸው ጋር በመሆን ኮፕ 32 ስኬታማ እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክቱ እተማመናለሁ ነው ያሉት። #ኢዜአ

Read More

የጋንዲዎች ተራራ ላይ ሀይቅ

የጋንዲዎች ተራራ ላይ ሀይቅ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሸካ ዞን በአንድራቻ ወረዳ የሚገኝ ሲሆን ከመድናችን አዲስ አበባ 700 ኪ.ሜ ከዞኑ ዋና ከተማ ቴፒ በ35 ኪ.ሜ ላይ ይገኛል፡፡ በክልሉ ሸካ ዞን በአንድራቻ ወረዳ በዮክጭጪ ቀበሌ የሚገኝ ነዉ፡፡ ሀይቁ በተራራ ላይ ከመሆኑ በላይ ክብ ቅርጽ ያለዉ መሆኑና ዙሪያዉ ጥቅጥቅ ባለዉ ድንና በቀርከሃ የተከበበ መሆኑን፤ ክረምት ሆነ…

Read More