የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የበለጸገች አፍሪካን ለማሳካት ወሳኝ ሚና አላቸው – ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የበለጸገች አፍሪካን ለማሳካት ወሳኝ ሚና አላቸው – ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሚዲና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የጋራ ትርክት በመገንባት፣ የጋራ ማንነትን እና እጣ ፈንታን በማሳየት የበለጸገች አፍሪካን ለማሳካት ወሳኝ ሚና አላቸው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። 15ኛው የምስራቅ አፍሪካ የኮሙዩኒኬሽን ማህበር ጉባኤ “ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ለአፍሪካ ውህደት” በሚል መሪ ቃል…
