የአካባቢ ገበያዎች ደረጃቸውን ወደ ጠበቁ የገበያ ማዕከላት የማሻገር ተግባር ይከናወናል – ሚኒስቴሩ
የአካባቢ ገበያዎች ደረጃቸውን ወደ ጠበቁ የገበያ ማዕከላት የማሻገር ተግባር ይከናወናል – ሚኒስቴሩ የአካባቢ ገበያዎች ደረጃቸውን ወደ ጠበቁ የገበያ ማዕከላት የማሻገር ተግባር እንደሚከናወን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴሩ “በተሳለጠ ንግድ ወደ ሚጨበጥ ሀገራዊ ተስፋ” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገራዊ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር የዘርፍ ጉባዔ ተካሂዷል። በጉባዔው የገበያ ማዕከላትን በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የኦሮሚያና…
