Trendings

የዱባይ ማራቶን በኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ፍጹም የበላይነት ተጠናቀቀ

በዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ ያለው የዱባይ ማራቶን ዛሬ ሲከናወን በወንዶች አትሌት ቡቴ ገመቹ፤ በሴቶች ደግሞ አትሌት በዳንቱ ሂርጳ አሸንፈዋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በማራቶን የሮጠው አትሌት ቡቴ ገመቹ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 2፡04፡50 የሆነ ጊዜ ፈጅቶበታል፡፡ አትሌት ቡቴ የ80 ሺህ የአሜሪካን ዶላርም ተሸላሚ ሆኗል፡፡ አስቀድሞ በግማሽ ማራቶኖች ይሳተፍ የነበረው ቡቴ የዱባይ ማራቶንን በማሸነፉ መደሰቱን ተናግሯል፡፡ የመጀመሪያውን 36 ኪሎ ሜትር…

Read More

የኢትዮጵያና የቻይና 55ኛ የወዳጅነት በዓል እየተከበረ ነው

የኢትዮጵያ እና የቻይና 55ኛ የወዳጅነት በዓል በወዳጅነት አደባባይ እየተከበረ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፣ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በመድረኩ÷የ55ኛ የወዳጅነት ክብረ በዓል በሁሉም መስኮች እየተጠናከረ ለመጣው የኢትዮጵያ እና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ማሳያ ነው ብለዋል።…

Read More

የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዕድሳት ተደብቆ የቆየውን የኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ ለዓለም ያሳየ ነው-አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዕድሳት ተደብቆ የቆየውን የኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ ለዓለም ገልጦ ያሳየ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቅርብ ክትትል ደረጃውን ጠብቆ ታድሶ ለምርቃት በቅቷል፡፡ ዕድሳቱ የኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክና ገናና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች ደምቀው እንዲታዩ አድርጓል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…

Read More

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካድፕ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በመሪዎች ደረጃ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት ፕሮግራም (ካድፕ) አስቸኳይ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ። በስብሰባው ላይ የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፤ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ጨምሮ የህብረቱ አመራሮች፣ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የግብርና ሚኒስትሮች፣ የልማት አጋሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፥ በአፍሪካ ህብረት እና በተባበሩት…

Read More

ኢትዮጵያን በማወቅ ለዓለም ማስተዋወቅ ይገባል – አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

ኢትዮጵያን በማወቅ ለሌላው ዓለም በማስተዋወቅ የሀገሪቱን በጎ ገጽታ መገንባት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታዋ ኢትዮጵያ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲወራረሱ የቆዩ አኩሪ ታሪካዊ ሐብቶች ያሏት ሀገር መሆኗን ተናግረዋል፡፡ በመጪው የካቲት ወር በአዲስ አበባ በሚካሄደው 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት ስልጠናዎችን የወሰዱ ካዴቶች ብሔራዊ ቤተ-መንግስትን፣ አንድነት ፓርክን፣…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ውጤታማነት የበለጠ ለማሳደግ የፋይናንስ ዘርፉ ቅንጅታዊ አሰራር ይጠናከራል-አቶ አህመድ ሺዴ

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ውጤታማነት የበለጠ ለማሳደግ የፋይናንስ ዘርፉ ቅንጅታዊ አሰራር ይጠናከራል ሲሉ የገንዝብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ አስታወቁ። የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን ምክክር መድረክ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ሲሆን በምክክሩ ላይ የዘርፉ ከፍተኛ አመራር አባላት እየተሳተፉ ነው። በዚሁ ወቅት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ፥ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በተቀናጀ መልኩ እየተተገበረ ውጤታማ ሆኖ መቀጠሉን ተናግረዋል። የምክክሩ ዋና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ለሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ ውይይት እያደረጉ ነው።

ለሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን ያስጀመሩት የክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ በክልሉ ሁሉም ዞኖች የቅድመ ጉባዔ ስራዎች ተጠናክረው በየደረጃው ይቀጥላሉ ብለዋል። ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ በፓርቲው አጠቃላይ መደበኛ ጉባኤ በሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ከአመራር እስከ አባላት የተጠናከረ ውይይት እንደሚደረግም አቶ ነጋ አበራ ተናግረዋል ፡፡…

Read More

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ የትኛውንም አይነት ድርጊቶች እየተከታታለ እርምጀ ይወስዳል፡- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ የትኛውንም አይነት ድርጊቶች እየተከታታለ እርምጀ እንሚወስድ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ በጥር ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት የዓለም አቀፉ የነዳጅ መሸጫ አማካይ ዋጋ በሊትር 1.25 የአሜሪካን ዶላር መሆኑን የገለፁት ሚንስትሩ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ በሊትር በ0.805 የአሜሪካን ዶላር እየተሸጠ ነው ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ዋጋ ከዓለም አቀፉ አማካይ…

Read More

ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት የሥርዓተ መንግስት አስተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም፡- አቶ አደም ፋራህ

ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት የሥርዓተ መንግስት አስተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። ፓርቲው በመርህ ደረጃ ከትላንት ተምሮ፣ ዛሬን አሳምሮ፣ ነገን የተሻለ ማድረግን በማመን የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር በመትጋት ላይ እንደሚገኝ በማሕበራዊ ትስስር…

Read More

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤን ታስተናግዳለች- ሚኒስቴሩ

የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ጉባኤ የዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ መሪዎችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ይሳተፉበታል ተብሏል። የጉባዔው ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ዝግጅት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ (ዶ/ር)…

Read More