Trendings

የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሁሉም በአቅሙ አክሲዮን በመግዛት ሃብት የሚያፈራበት ይሆናል፦ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሁሉም በአቅሙ አክሲዮን በመግዛት ሃብት የሚያፈራበት ይሆናል ሲሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) አመለከቱ። ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በአብዛኛው አክሲዮን፣ የመንግስት ቦንድ፣ የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ፣ የኩባንያዎች ቦንድ እና ሌሎች ቦንዶች ወደ ማዕከላዊ ቦታ መጥተው የሚገበያዩበት መድረክ ነው፡፡ ገበያው የሰነደ…

Read More

ኢትዮጵያና ብራዚል በብሪክስ ማዕቀፍ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

ኢትዮጵያና ብራዚል በብሪክስ ማዕቀፍ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን እና አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚሰሩ አስታወቁ። በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ በብሪክስ የብራዚል ዋና አስተባባሪ (ሼርፓ) አምባሳደር ኤድዋርዶ ሳቦአ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ልዑልሰገድ ከአስተባባሪው ጋር የ2025 የብሪክስ ፕሬዝዳንት በሆነችው ብራዚል የቅድሚያ ትኩረት በሚሰጣቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው ኢትዮጵያ እና…

Read More

በፈታኝ ሁኔታዎች አመርቂ የዲፕሎማሲ ስኬቶች መመዝገባቸው ተገለጸ

በፈታኝ ሁኔታዎች አመርቂ የዲፕሎማሲ ስኬቶች ተመዝግበዋል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ገለጹ፡፡ አምባሳደር ነብያት ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ባለፉት ስድስት ወራት በውጭ ግንኙነት የተሰሩ ዋና ዋና ሥራዎችን እና ወቅታዊ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴዎችን የዳሰሱ ሲሆን፤ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም በማራመድ ተጨባጭ ውጤቶች ተገኝተዋል ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ትስስር የሚያጠናክሩ ተግባራት መከናወናቸውን እና…

Read More

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የዘወትር ተግባር ሆኖ ሊቀጥል ይገባል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ በማህበረሰቡ ዘንድ መለመድ ያለበትና የዘወትር ተግባር ሆኖ ሊቀጥል እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለፁ። በፍትህ ሚኒስቴርና በተጠሪ ተቋማት አማካኝነት በጋምቤላ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰሩ አምስት የአቅመ ደካሞች ቤቶች ተጠናቀው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር በተገኙበት ዛሬ ለተጠቃሚዎች ተላልፈዋል። አፈ ጉባዔው በዚሁ ወቅት እንዳሉት መንግስት የህብረተሰቡን…

Read More

የአረንጓዴ አሻራን እና የተፋሰስ ልማትን አቀናጅቶ በመተግበር በተፈጥሮ ሀብት ልማት አርዓያነት ያለው ውጤት እየተመዘገበ ነው- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የአረንጓዴ አሻራን እና የተፋሰስ ልማትን አቀናጅቶ በመተግበር በተፈጥሮ ሀብት ልማት አርዓያነት ያለው ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የ2017 ዓ.ም ሀገራዊ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ንቅናቄን በሳይንስ ሙዚየም በይፋ አስጀምረዋል። በዓይነቱ የመጀመሪያና የንቅናቄ ማስጀመሪያ አካል የሆነ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሲምፖዚየምና ዐውደ ርዕይም ”የአፈር ሀብታችን ለብልፅግናችን’’ በሚል መሪ ሀሳብ…

Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 41ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ውሳኔዎቹ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማህበር ጋር ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንግስት አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የ53,300,000.00 ኤስ.ዲ.አር እና ለፋይናንስ ዘርፍ ማጠንከሪያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የ525,700,000 ኤስ.ዲ.አር የፋይናንስ ድጋፍ እና ብድር ስምምነቶችን ለማጽደቅ በቀረቡ 2…

Read More

የመደመር እሳቤ የበይነ መንግሥታትን ግንኙነት በማጠናከር ችግሮችን በቅንጅት መፍታት የሚያስችል ዕድል መፍጠሩን የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ ገለጹ፡፡

በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ የፌደራሊዝም ስርዓት ሥራ ላይ ከዋለ ከ30 ዓመት ቢያስቆጥርም አተገባበሩ ለነጠላ ትርክት ዳርጎ ቆይቷል፡፡ ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ ግን በፌደራሊዝም ሥርዓት አተገባበር ላይ ያለውን ክፍተት ለመፍታት ጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት መፈጠር እንዳለበት ታምኖበት ህጎች ወጥተዋል፡፡ በዚህም የክልል መንግሥታት የእርስ በርስ እና ከፌደራል መግሥቱ ጋር ያላቸውን ግንኙነት የሚወስን የበይነ መንግሥታት አዋጅ ገቢራዊ ተደርጓል፡፡ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ…

Read More

በሚቀጥሉት ቀናቶች አንጻራዊ የደመና ሽፋን መጨመር ይኖራል

በሚቀጥሉት ቀናቶች በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ አንጻራዊ የእርጥበት መጠንና የደመና ሽፋን መጨመር እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በሚቀጥሉት ቀናቶች ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች ላይ በመነሳት በጥቂት የመካለኛው፣ በምሥራቅ፣ በሰሜን ምሥራቅ፤ በሰሜን ምዕራብ እንዲሁም በደቡብ ኢትዮጵያ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ አንጻራዊ የእርጥበት መጠንና የደመና ሽፋን መጨመር እንደሚኖር የትንበያ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም የደቡብ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ፣ ደቡብ…

Read More

ከ451 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

ባለፉት 6 ወራት ከ451 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማውን በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ ሚኒስትሯ ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ÷ በተያዘው በጀት አመት ተቋሙ በ”ግብር ለሀገር ክብር “ንቅናቄ ከቢሊየን ወደ ትሪሊየን ገቢ ስኬት የሚያደርገው ጉዞ ስኬታማ እየሆነ መምጣቱን ገልፀዋል። በተያዘው በጀት አመት 6 ወራትም 445 ነጥብ 8 ቢሊየን…

Read More

ከውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር እየተዘጋጁ መሆኑን ባንኮች ገለጹ

ከውጭ ከሚገቡ ባንኮች ጋር ለመወዳደር አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የሀገር ውስጥ ባንኮች አስታወቁ፡፡ የውጭ ባንኮች በሀገር ውስጥ በዘርፉ እንዲሰማሩ የሚፈቅደው የባንክ ሥራ አዋጅ በቅርቡ መጽደቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም ፋና ዲጂታል ከውጭ የሚገቡ ባንኮች ጋር በዘርፉ ለመወዳደርና አቅማቸውን ለማሳደግ የሀገር ውስጥ ባንኮች ምን እየሰሩ ነው ሲል ጠይቋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ÷ የውጭ ባንኮች በሀገር…

Read More