Trendings

የመምህራን አቅም ግንባታ ጊዜ የማይሰጥ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የትምህርት ቢሮ ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ በተገኘው የበጀት ድጋፍ በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ፕሮግራም (CPD) ላይ ለባለሙያዎችና ለመምህራን በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ። በስልጠናው መግቢያ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ም/ኃላፊና የመ/ራን ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ቡልቻ የስልጠናው ዓላማ በመ/ራን ልማት ላይ የሚታየውን ማነቆዎች በመለየት መ/ራንን በይዘት፣ በስነ ዘዴና በሌሎች…

Read More

የምርጫው ውጤት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

የምርጫው ውጤት የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትእና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የፓርቲው ፕሬዚዳንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ዛሬ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የብልፅግና ፓርቲን ምርጫ አካሂደናል ብለዋል። ይኽም ወደ ዲጂታል ሽግግር የምናደርገው የሀገራዊ ጉዞ አካል ነው ሲሉም ገልጸዋል። በምርጫው ውጤት በእኔና በምክትል ፕሬዝዳንቶች የተጣለብን…

Read More

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ2016 ዓ/ም የፈተና ዝግጅት አስተዳደር አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈታኝ ተማሪዎች በበየነ መረብ ምዝገባ ላይ ስልጠና እየሰጠ ነው።

በስልጠናው መክፈቻ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የቢሮ ምክትል ኃላፊና የመማር ማስተማርና ምዜና ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት ደስታ ገነመ (ዶ/ር) የ2016 ዓ/ም አፈፃፀም በመገምገም ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየት ጥንካረውን ለማስቀጠልና ጉድለት በመለየት እንደ ግብዓት በመውሰድ በቀጣይ በማረም የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ያለመ እንደሆነ አንስተዋል ። አክለውም ክልሉ አዲስ ቢሆንም ለ3ኛ ዙር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ማዘመን…

Read More

የሚዲያ አማራጮችን በብቃት በመጠቀምና ሳቢ ይዘት በማዘጋጀት በህዝብና መንግስት መካከል ግንኙነት ማጠናከር ይገባል።አቶ የሺዋስ ዓለሙ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ። የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ የሺዋስ ዓለሙ የተቋሙን ተቀባይነትንና ውጤታማነት ለማጠናከር የአንድ ዕቅድ፣ በጀትና ሪፖርት ስርዓቱን በቀጣይ ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። አክለውም የተለያዩ የመንግስት መረጃዎችን በአግባቡ በማደራጀት፣ የሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም ተከታዮችን ማፍራት የመንግስትና…

Read More

ወቅታዊና ተአማኒነት ያለውን መረጃ ለህብረተሰቡ ለማድረስ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ገለፁ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከየሚዲያና ሥር መዋቅር ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈፃፀም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን በህዝብና በመንግሥት መካከል ቀልጣፋ የመረጃ ተደራሽነት እንዲኖር ፋይዳው ከፍተኛ በመሆኑ በየጊዜው የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን በመከታተል ተደራሽ ከማድረግ ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አንስተዋል፡፡ ክልሉ ከተቋቋመ ወዲህ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና…

Read More

በአካባቢያችን እየተገነባ በሚገኘው የመስኖ አውታር የስራ ዕድል ተፈጥሮልናል፤ የተሻለ ልምድም እያገኘንበት ነው አሉ የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች።

በ68 ሚሊዮን ብር ካፒታል በጀት እየተገነባ የሚገኘው የውኒ አነስተኛ መስኖ ግንባታ ፊሲካል ስራው 70 ከመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ ፡፡ የመስኖ ግንባታው በቀጣይ ሁለት ወራት ውስጥ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቅቆ በሙሉ አቅሙ ወደ ልማት እንዲገባ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ተገልጿል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እየተገነቡ ከሚገኙ የመስኖ ተቋማት አንዱ የሆነው የውኒ አነስተኛ መስኖ ግንባታ 68 ሚሊዮን…

Read More

ክልሉ 21 ሺህ 877 ቶን ቅመማቅመም ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

21 ሺህ 877 ቶን ቅመማቅመም ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ ቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር እና የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ልማትና ጥበቃ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ኮጁአብ÷ ክልሉ ለቅመማቅመም ልማት ቢያመችም የህግ ማዕቀፍ እና ወጥነት ያለው የግብይት ስርዓት አለመኖር ያለውን አቅም አሟጦ ለመጠቀም እንዳላስቻለ ገልጸዋል። ይህ እንዳለ ሆኖ ክልላዊ የቅመማቅመም…

Read More

በዳዉሮ ዞን በዘንድሮ በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት 40 ሺህ ሄክታር መሬት ለማልማት ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ኅብረት ሥራ ልማት መምሪያ አስታወቀ

በዞኑ “የአፈር ሀብታችን ለብልጽግናችን” በሚል መሪ ቃል ከጥር 22 ጀምሮ ለተከታታይ 45 ቀናት በዞኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ እንደሚካሄድም ተገልጿል። በዞኑ ከጪ ወረዳ የቺ ገዳ ንዑስ ተፋሰስ ዞናዊ በሆነው የማስጀመሪያ መርሀ ግብር የተገኙ አርሶአደሮች እንደሚሉት ባለፉት ዓመታት በለሙ የአፈርና ጥበቃ ሥራዎች አካባቢያቸው ተጠቃሚ መሆን ችሏል። በተለይ ቀበሌያቸው በአፈር አሲዳማነት የተጠቃ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሚታየውን ችግር…

Read More

ለማሻ ከተማ ሁለንተናዊ ዕድገት የድርሻቸውን እንደሚወጡ የማሻ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

በማሻ ከተማ በእጅጉ የተቀዛቀዘው የንግድ እንቅስቃሴ ችግሩ ለይቶ እልባት እንዲሰጠው ተጠይቋል። በማሻ ከተማ አስተዳደር በመልካም አስተዳደርና አጠቃላይ የልማት ሥራዎች ዙሪያ በመድረኩ የተሳተፉት አካላት በከተማው እየተሰራ ያለው ልማት ለእኛ በመሆኑ የየድርሻችንን ልንወጣ ይገባል ሲሉ ተደምጠዋል። የመድረኩ ተሳታፊ የህብረተሰብ ክፍሎች በሰጡት አስተያየት በከተማው በክልል በፌደራልና በአካባቢው መንግስት በርካታ የመሠረተ ልማት ስራ ተሰርተው የሚታይ ለውጥ በመኖሩ ይህን አጠናክሮ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ጂማ ቅርንጫፍ ጋር በመቀናጀት በቤንች ሸኮና ሸካ ዞኖች ግማሽ ሚሊየን ብር የሚጠጋ የተበላሹና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ምግብና መጠጦችን ማስወገዱን አስታወቀ።

ህብረተሰቡ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውና ባዕድ ነገር የተቀየጡ ምግቦችን ሲመለከት በአቅራቢያቸው ለሚገኝ የጸጥታ አካላትና በ8284 በነጻ በመደወል ጥቆማ መስጠት እንዲተባበሩ ጥሪ ቀርቧል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከኢትዮጵያ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ጂማ ቅርንጫፍ ጋር በመቀናጀት በቤንች ሸኮ እና ሸካ ዞን በምግብና መጠጥ አከፋፋዮችና የችርቻሮ ሱቆች የክትትልና የቁጥጥር ስራ መስራቱን ገልጿል። በክልሉ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና…

Read More