Trendings

የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ እና የገቢዎች ቢሮ የተርን ኦቨር ታክስና የቴምበር ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ እና የገቢዎች ቢሮ የተርን ኦቨር ታክስና የቴምበር ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከክልሉ ምክር ቤት ባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ የውይይት መድረክ በታርጫ ከተማ ተደርጓል። የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ሰራተኞች ደንብና የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የተርን ኦቨር ታክስና የቴምበር ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ሰነድ ለባለድርሻ…

Read More

ሪፖርታዥ

የክልሉ  ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስራ እንቅስቃሴ ፍርድ ቤት ከሦስቱ የመንግስት አካላት ማለትም የህግ አውጪ፣  ህግ አስፈፃሚ እና ህግ ተርጓሚ  አካል አንዱ ሲሆን በህግ አውጪ የወጣውን ህግን የመተርጎም ተግባር የሚያከናወን፣ ዳኝነት የመስጠት ስልጣን ያለው አካል ነው። ፍርድ ቤት በፈደራልም ሆነ በክልሉ መንግስት የወጡ ወንጀል ህግ፣ የፍትሐብሔር ህግ፣ አስተዳዳራዊ ህግ እና ሌሎችን ህጎችን በሥነ-ሥርዓት ህጎች መሠረት በገለልተኝነት…

Read More

የ2017 የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ በክልላችን “የአፈር ሀብታችን ለብልጽግናችን”በሚል መሪ ቃል በጥር 22/2017 ዓ.ም ይጀመራል ።አቶ የሺዋስ ዓለሙ

የዘንድሮው 2017 ዓ.ም የተቀናጀ የማህበረሰብ ተፋሰስ ልማት የተፈጥሮ ሀብት የመሬት ፣ የውሃና የሰው ሀብታችንን መጠበቅ ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም ላይ ማዋል ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የማህበረሰብ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎችን በተመለከተ የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ መግለጫ ሰጥተዋል። አቶ የሺዋስ በሰጡት ጋዜጣዊ…

Read More

ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት የአስፈጻሚ አካላት የተግባር አፈጻጸም እየገመገመ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የአምስቱም ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ወራት የአስፈጻሚ አካላት የተግባር አፈጻጸም ረፖርት በታርጫ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤና የማህበራዊ ጉዳይ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ጸሐይ ደርጫ በመድረኩ መክፈቻ እንደተናገሩት፤ ምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም መከታተል፣መቆጣጠርና ተግባራትን መገምገምና…

Read More

የምዕራብና የደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከመደበኛ በላይ ዝናብ ይኖራቸዋል

ኢንስቲትዩት የወቅት ትንበያ ይፋ ለማድረግ ባዘጋጀው የባለድርሻ አካለት መድረክ የባለፈውን የበጋ ወቅት ትንበያ የገመገመ ሲሆን በጋው በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ መደበኛ እና ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደተስተዋለባቸውና ይህም ሁኔታ በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው ለሆኑት በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ለሚገኙ አርሶ እና አርብቶ አደሮች ምቹ ሁኔታን የፈጠረ እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በእለቱ የመጪው በልግ ትንበያ ይፋ የተደረገ ሲሆን በልግ ዋነኛ…

Read More

ቲኬሻ ቤንጊን ስናከብር አንድነትን፣ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን በማጽናት ለልማት ይበልጥ የምንነሳሳበት ሊሆን ይገባል፦ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ ” በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ተከብሯል ። በበዓሉ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ቲካሻ ቤንጊ የመተሳሰብና የአንድነት በዓል ነው ሲሉ ተናግረዋል ። የሸኮ ብሔረሰብ በዓሉን ሲያከብር ይበልጥ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት እንዲጠናከር የሚያስችል ታሪክና ባህል እንዲጎለብት የሚያስችል ነው ሲሉም ተናግረዋል ። አካባቢው የሰብል ምርት፣የማር ምርት፣የቡና ምርት በስፋት የሚገኝበት በመሆኑ…

Read More

ከሸኮ ብሔር ቱባ ባህሎችና ታሪካዊ ክዋኔዎች አንዱ የሆነው ፈጣሪ የሚመሰገንበት “ቲካሻ ቤንጊ” የአዲስ ዓመት የምስጋና በዓል እየተከበረ ነዉ።

ቲካሻ ቤንጊ የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ የክልሉ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፣የክልሉ ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል፣የዞን ከፍተኛ አመራሮች ፣የሀገር ሽማግሌዎች ፣ተጋባዥ እንግዶች የሚታደሙበት እንደሆነም ታውቋል። ቲካሻ ቤንጊ የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል በኢቢሲ ቀጥታ ስርጭት ከሸኮ የበዓሉ ማክበሪያ ስፍራ የሚተላለፍ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለው የኮሪደር ልማት ሥራ አበረታች መሆኑ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና ትራንስፖርትና የመንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዋ ሳፒን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የሚዛን አማንን የኮሪደር ልማት ሥራ ጎብኝተዋል። የክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትራንስፖርትና የመንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዋ ሳፒ እንደገለፁት የኮሊደር ልማት…

Read More

ኢትዮጵያ ከውጪ የምታስገባውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ ለሙሉ መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በዚህ ዓመት ወደ ምርት ይገባሉ፦ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ

ኢትዮጵያ ከውጪ የምታስገባውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ ለሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በተያዘው ዓመት ተጠናቀው ሥራ እንደሚጀምሩ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን የኢቲ ማዕድን ልማት አክሲዮን ማህበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀው ስራ አስጀምረዋል፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ በዚሁ ወቅት…

Read More

የተገለጠ ዓይን ሲኖር የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ የተቃና ይሆናል:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ዛሬ የጎበኘነው ልማት የሚያሳየው የተገለጠ ዓይን እና የጠራ ሃሳብ ሲኖር በአጠረ ጊዜ ውስጥ ሀገር መቀየር የሚያስችል ዕድል መኖሩን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዳውሮ ዞን የተገነባውን የኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፥ እንዲህ ያለው ዕድል ተግቶ የማየት እና የመስራት ልምምድ ሲጨመርበት…

Read More