ከ110 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ህገወጥ መድኃኒቶች ማስወገዱን የሸካ ዞን ጤና መምሪያ ገለፀ
መድኃኒቶች የተወገዱት በህገወጥ መድኃኒቶች አስወጋጅ ግብረኃይል አማይነት መሆኑም ተጠቁሟል። ባለፉት ጊዜያት በግብረኃይሉ ከተያዙ መድኃኒቶች መካከል ከ110 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ህገወጥ መድኃኒቶችና የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶች በመሆናቸው ማስወገድ መቻሉ ተገልጿል። በመንግስት ጤና ተቋማት ብቻ መገኘት ያለባቸውና የግል ጤና ተቋማት መያዝ የማይችሉት መድኃኒቶች ከተወገዱት ውስጥ መሆናቸው ተጠቁሟል። ህገወጥ መድኃኒትና የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ የተገኘባቸው የጤና ተቋማት…
