Trendings

የክልሉ መንግሥት የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ከመገምገም ባሻገር ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ በመወያየት አቅጣጫ አስቀምጧል።የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳች ቢሮ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የክልሉ መንግሥት የ2017 በጀት ዓመት 1ኛው ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ አድርጎ ያስቀመጣቸው ጉዳዮችን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል። የክልሉ መንግሥት የ2017 በጀት ዓመት 1ኛው ግማሽ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማንን…

Read More

በህገወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ ላይ የህግ በላይነት ለማረጋገጥ ይሰራል፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት “ህገወጥ ንግድና የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመከላከል በጋራ እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ ውይይት አካሂዷል። በዉይይት መድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የህገ ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ መበራከት በክልሉ በኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና የፖለቲካ ያለመረጋጋት እንዲፈጠር አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በህገወጥነት የተሳተፉትን ተጠያቂ ማድረግ እና የህግ በላይነት ማስከበር…

Read More

ከ740 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በቦንጋ ከተማ የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመረቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቀጠና ግብርናን ለማዘመን ታስቦ በቦንጋ የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል እ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የኢፌዲሪ ግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመኒቴ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቀው ተከፍቷል። ኮርፖሬሽኑ በቦንጋ ከተማ በ743 ሚሊዮን ብር፣ በ2.5 ሄክታር መሬት ላይ ያስገነባው ማዕከሉ በውስጡ ባለ አራት ወለል የአስተዳደር…

Read More

የማዕከሉ መገንባት በክልሉ የሚስተዋለውን የምርጥ ዘር ችግር በዘላቂነት የሚቀርፍ ነው። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለግብርና ስራው መሠረታዊ ችግር የኾነውን የምርጥ ዘር አቅርቦት ችግር በዘላቂነት የሚፈታ መሆኑ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብርናውን ለማዘመን በሰጡት ልዩ ትኩረት ተገንብተው ለአግልግሎት የበቃው ማዕከሉ በአጠቃላይ በክልሉ የግብርና ግብዓት በማሳለጥ እና የግብርና…

Read More

በተቀናጀና በተሟላ የግብርና ፓኬጅ ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራሁ ነው፦ ኮርፖሬሽኑ

ግብርናውን በተቀናጀና በተሟላ ፓኬጅ ተግባራዊ በማድረግ ምርታማነትን በማሳደግ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለፃ። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ክፍሌ ወ/ማርያም በቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተገኝተው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከአስር ዓመቱ መሪ የግብርና እቅድ መነሻ የግብርና ግብዓት አግልግሎት አቅርቦት ተደራሽነት ለማስፋፋት በመላው…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ገቢራዊ በማድረግ የክልሉን ህዝብ ዘላቂ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል።አቶ ማስረሻ በላቸው

የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ሁለተኛውን የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተከትሎ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ተፈጻሚ ከማድረግና የህዝቡን የልማት ፍላጎት ከግብ ለማድረስ የተያዘውን ቁርጠኝነት አስመልክቶ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል። በቆይታቸዉ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚተገበሩም አብራርተዋል ። በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ…

Read More

ክልሉ ያለው አቅም የሀብት ምንጭ እንዲሆን መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የስራ ኃላፊዎች ገለጹ

በሚቀጥሉት 3 ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች ሊተገበሩ በታቀዱ ሥራዎች ዙሪያ በቦንጋ አተማ ውይይት ተደርጓል። ውይይቱ “ከዕምቅ አቅም ወደሚጨበጥ ሀብት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ መንግስት የተዘጋጀ የፖለቲካና የልማት ውይይት ሲሆን ፤ ክልሉ ለቀጣይ ትውልድ የሚተላለፉ በርካታ ሀብቶች ባለቤት መሆኑ ተገልጿል። በክልሉ ያሉ የመልማት አቅሞችን በተገቢው መለየትና መጠቀም፣ ህብረተሰቡን በማስተባበር ልማታዊ ስራዎችን ማጠናከር፣ የአመራሩን እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማትን…

Read More

በክልሉ ለጤና ልማት ሥራዎች ትኩረት በመስጠት የሚታዩ መሠረታዊ ችግሮችን በማረም የማህበረሰቡን ጤና ማስጠበቅ ይገባናል ሲሉ ዶ/ር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት የሚዛን አማን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የ2017 በጀት ዓመት ክልላዊ ማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት” የጤና መድህን አገልግሎት ለጋራ ተጠቃሚነት” በሚል መሪ ቃል የንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂደዋል። በመድረኩ የ2017 በጀት ዓመት የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት የእስካሁን አፈጻጸምና ማቀጣጠያ ንቅናቄ ሰነድ ቀርበው ውይይት…

Read More

የውስጠ ፓርቲ አንድነትና ጤንነት በማስጠበቅ ረገድ አመራርና አባሉ ምሳሌ መሆን አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ የስድስት ወራት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ ተገምግሟል። በፖለቲካና በአደረጃጀት ዘርፎች እንዲሁም በዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ከእቅዱ መነሻ በርካታ ተግባራት መፈጸማቸው በሪፖርቱ ተመላክቷል። በግምገማው መድረክ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የውስጠ ፓርቲ አንድነትና ጤንነት በማስጠበቅ ረገድ አመራርና አባሉ ምሳሌ መሆን መቻል እንዳለበት…

Read More

12 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ በኦሚያ ቀበሌ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ 3162 ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተገልጿል ።

በምረቃው ስነስርዓት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው እንደገለጹት የኦሚያ ቀበሌ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ በ2011 ዓ/ም ተገንብቶ ለዓመታት ሳይጠናቀቅ በመቆየቱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ መቆየቱንና አሁን ላይ ግንባታው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት መብቃቱ የህዝቡን ጥያቄ ምላሽ የሰጠ ነው ብለዋል። በክልሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ለማሳደግ ተጀምረው የተቋረጡ የንጹህ መጠጥ ውሃ…

Read More