Trendings

የተሻለ ተቋማዊ አደረጃጀትን መፍጠር ለጠንካራ አገረ መንግሥት ግንባታ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ላቅ ያለ በመሆኑ በተቀናጀ ርብርብ ሊሠራ እንደሚገባ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮችና አባለት ገለጹ

በክልሉ ታርጫ ማዕከል የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት ከቃል እስከ ባህል በሚል መርህ ሃሳብ መነሻ በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና በተቀመጠው አቅጣጫ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የተሳተፉ የታርጫ ማዕከል የክልል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ተግባራቸውን ለማከናወን ተቀናጅተው እንደሚሠሩም አስረድተዋል። የታርጫ ማዕከል የክልል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ህብረት ሰብሳቢ…

Read More

አመራሩ በአስተሳሰብ ትግልና በአርበኝነት ስሜት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለማሳለጥ በቁርጠኝነት መስራት አለበት፥አቶ ፍቅሬ አማን

በዞን ደረጃ የተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ የአመራር ምዘና መድረክ ከክልሉ አመራሮች ጋር የማጠቃለያ ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። መድረኩ የነበሩ ጥንካሬዎች እና ድክመቶችን ላይ ሰፋ ያለ ግምገማ የተካሄደ ሲሆን መገነባባትንና ውጤትን መሰረት ያደረገ ለብልጽግና ጉዞ ስኬት ከፍ ያለ ተስፋ የሚጣልባቸው ውጤቶች መኖራቸው ተገምግሟል። በዚህም በአሻጋሪ በብልጽግና እሳቤዎች ቅኝት የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን ለማጎልበት ፣የውሰጠ ፓርቲ አንድነትን ለመፍጠር…

Read More

ጠንካራ ፓርቲ ለመፍጠር አመራሩና አጠቃላይ አባላት በአመለካከትና በተግባር አንድ ሆነው ሊሰሩ እንዲሚገባ ተጠቆመ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚዛን ማዕከል የብልጽግ ህብረት አባላት “ከቃል እስከ ባህል” በሁለተኛው የፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ በሚዛን አማን የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ለውይይት መነሻ ሰነድ የቀረበ ሲሆን በተሳታፊዎችም ውይይት ተደርጎበታል። በመድረኩ የተሳተፉ የሚዛን ማዕከል የብልጽግና ህብረት አባላት እንደተናገሩት የፓርቲውን ውሳኔዎችና ቀጣይ አቅጣዎች ተፈጻሚ ለማድረግ አመራሩና አባላት ግንባር ቀደም በመሆን ሊሰሩ…

Read More

የብልጽግና ህብረት አባላት በ2ኛው መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ተግባራዊ እንዲሆኑ የሚጠበቅባቸውን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ተጠየቀ።

የቦንጋ ማዕከል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተቋማት የአስተዳደራዊ ዘርፍ የብልጽግና ህብረት አባላት በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ተወያዩ። ውይይቱ ”ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ፓርቲው በ2ኛ መደበኛ ጉባኤ ያስቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ የብልጽግና ቤተሰብ አባላት በተሟላ መንገድ ግንዛቤ በመያዝ ለተፈጻሚነቱ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማስቻል ነው። ፓርቲው በጉባኤው ለቀጣይ…

Read More

አንደኛው የአትሌቲክስ ውድድርና 4ኛው የባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል በኮንታ ዞን አመያ ከተማ ተጀመረ

በዚሁ የውድድር መክፈቻ ፕሮግራም ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኮንታ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ ደምሴ ዜጎች በባህል ስፖርት ውድድሮች መሳተፋቸው የርስ በርስ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ሚናው የላቀ ነው ብለዋል። የክልሉ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አፈወርቅ ዳና ባስተላለፉት መልዕክትም ባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫሎች የክልሉ ህዝብ የርስ በርስ ግንኙነትን ከማጠናከርም ባለፈ ቱባ ባህሎችን በአደባባይ ለማስተዋወቅ…

Read More

ተመራቂ ተማሪዎች ከመንግስት ተቀጣሪነት ይልቅ ለስራ ፈጣሪነት ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው ተገለጸ

ተመራቂ ተማሪዎች ከመንግስት ተቀጣሪነት ይልቅ ለስራ ፈጣሪነት ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪያል ፓርኮች ልማት ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ፍሰሀ ይታገሱ ተናገሩ። ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 394 ተማሪዎቹን ለ17ኛ ጊዜ አስመርቋል። ሁለተኛ ትውልድ እየተባሉ ከሚጠሩት ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ፥ ከዛሬ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የድጋፍ ቡድን ጋር ተወያዩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢፌዴሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከ አመራሮች ጋር የክልሉን የከተማ ልማት ስራዎች ላይ ያተኮረ ዉይይትላይ በጽህፈት ቤታቸው አድርገዋል፡፡ የኢፌዲሪ ከተማ መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የከተማ መሬት በምዳባና በጨረታ በማስተላለፍ ሰነድ አልባ የከተማ መሬቶችን ወደ ህጋዊ መስመር ከማስገባት ጥሩ ጅምር ስራዎች መኖራቸውን ገልጸው…

Read More

በፓርቲያችን ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች እንዲሳኩ አመራሩና አባሉ በቁርጠኝነት መስራት ይገባቸዋል፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ”ከቃል እስከ ባህል”በሚል መሪ ቃል በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ እየተወያዩ ነው። ውይይቱ በጉባዔው በተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ትግበራ ለመግባት ዓላማ ያደረገ ነው። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ እና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ብልጽግና…

Read More

ክልላዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን ከሰው ንክኪ ውጭ በሆነ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ መደረግም አለበት።ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ወራት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በታርጫ ከተማ እየመከረ ነው ። በምክክር መድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት መልዕክት በግማሽ ዓመቱ የተሻለ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል ። በገቢ አሰባሰብ ሂደት ውስጥ የተገኘውን ጥንካሬ ማስቀጠልና በድክመት የታየውን በመቅረፍ ባለድርሻ አካላት ለገቢ…

Read More

በህገ ወጥ መንገድ በባጃጅ ሲዘዋወር የነበረ ቤንዚን መያዙን የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታወቀ

የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ተስፋዬ አበበ ለክልሉ ፖሊስ ኮምሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮምንኬሽን እንደገለፁት በቦንጋ ከተማ ዩንቨርስቲ ቀጠና ቦንጋ ግብርና ምርምር አከባቢ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ፖሊስ ባደረገው ድንገተኛ ፍተሸ በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 1-01986 ደም ባለሶስት እግር ባጃጅ ከጎጀብ ወደ ቦንጋ ከተማ ለማስገባት ሲሞክር በቁጥጥር ስር መዋሉን ተናግረዋል፡፡ በህገ-ወጥ መንገድ…

Read More