የክልሉ ምክር ቤት የተለያዩ ዉሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል።
የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ በተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የምክር ቤቱን ሁለት ቀናት ውሎ አስመልክቶ ማጠቃለያ ሀሳብ ሰጥተዋል ፡፡ አፈ ጉባኤ ወንድሙ ኩርታ በሰጡት ማጠቃለያ ሀሳብ በክልሉ በአስፈጻሚ ተቋማት የተሻሉ አፈጻጸሞች መኖራቸውን አመላክተዋል ፡፡ ዋና አፈ ጉባዔዉ ከአስፈጻሚ ተቋማት አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮ፣ጤና ቢሮ፣ገቢዎችና ሴቶችህ ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ተቀናጅተዉ እየሰሩ መሆኑን አንስተዋል። በጤና…
