Trendings

ተገቢ የኤች.አይ. ቪ /ኤድስ ምርመራና የህክምና አገልግሎት በመስጠት የበሽታውን ስርጭት መቀነስ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት የ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ አፈጻጸምና እና የ2018:ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ መከላከል (PMTCT)፣ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር(EXCA) እና የጉበት ቫይረስ (Hepatitis) ምርመራና ህክምና የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በታርጫ በማካሄድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና…

Read More

ለጆሮ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች ምንድን ናቸው?

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአንገት በላይ ሕክምና ስፔሻሊስት ሐኪም ኦሊያድ ታረቀኝ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ስለ ጆሮ ህመም መንስዔ እና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ አብራርተዋል። የጆሮ ህመም ምንድን ነው? እንደ ዶክተር ኦሊያድ ገለጻ፤ በጆሮ አካባቢ ያሉ የአካል ክፍሎችን የሚያጠቁ ህመሞች የጆሮ ህመም ሊባሉ ይችላሉ። በሳይንሱ የውጨኛው፣ የመካከለኛው እና የውስጠኛው የጆሮ…

Read More

የትራንስፖርት አገልግሎቱን ነፃ ፣ ፍትሃዊ እና ምቹ በማድረግ በዘርፉ የሚነሳውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በፍጥነት እልባት በመስጠት የትራንስፖርት ዘርፉን ማሳለጥ እንደሚገባ ተገለፀ።

የቤንች ሸኮ ዞን ትራንስፖርት መንገድ ልማት መምሪያ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በዘርፉ የሚስተዋለው የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማረም ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። በግምገማው መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይና የዞኑ የንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን ጉበላ እንደተናገሩት የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን ለህዝቡ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በዘርፉ የሚነሱትን ችግሮችን በጥልቀት መፈተሽ ይገባል ብለዋል። ትራንስፖርትና…

Read More

ክልሉ በኦሎምፒክ ውድድሩ 6 ሜዳሊያዎችን ማግኘት መቻሉ ተገለጸ።

በአዲስ አበባ ስካሄድ የቆየው 2ኛው የታዳጊ ወጣቶች አገር አቀፍ ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ውድድር ተጠናቋል። ላለፉት ስምንት ቀናት በአዲስ አበባ ስካሄድ በቆየው 2ኛው የታዳጊ ወጣቶች አገር አቀፍ ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ውድድር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 6 ሜዳሊያዎችን ማግኘት ‎መቻሉን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገልጿል። የቢሮ ምክትል ሀላፊና የስፖርት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ዳዊት ደስታ ለሚዲያችን በሰጡት መግለጫ…

Read More

በቀጣናው የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለሚደረጉ ጥረቶች ድጋፍ ይደረጋል -ኢጋድ

በቀጣናው የምግብ ዋስትናን፣ የግብርና ምርታማነት ለማረጋገጥ ለሚደረጉ ጥረቶች ድጋፍ እንደሚያደርግ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አስታወቀ። የኢጋድ የመስኖ ስትራቴጂ ጥናት ማረጋገጫ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ሲሆን በመድረኩ የቀጣናው አባል ሀገራት ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛሉ። በኢጋድ የኢኮኖሚ ትብብር እና ቀጣናዊ ትስስር ዳይሬክተር ሞሄለዲን ኤልቶሀሚ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ቀጣናው ተደጋጋሚ ድርቅንና የውሃ አቅርቦት ችግሮችን እየተጋፈጠ…

Read More

የወረዳ ሰላም በዘላቂነት ለማስፈን የሰላም አስከባሪ የሚሊሻ አባላት ስልጠናው መስጠት አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን በመኤኒት ሻሻ ወረዳ ሰልጠና እየወሰዱ ያሉት የሚሊሻ አባላት የክልሉ የዞን የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተው ምልከታ አድርጓል ። በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የክልሉ ሠላም እና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ሃብታሙ እንደተናገሩት ሠላም የሁላችንም በመሆኑ በጋራ ተቀናጅተው መስራት አለብን ብልዋል። የሚላሻ አባላት ዘላቂ የሆነ ሠላም ለማምጣት ተግተን በሠላም ሥራዎች ላይ ግንባር ቀደም ሚና መያዝ…

Read More

ኢትዮጵያ በካካዎ ምርት የላቀ ውጤት ማምጣት የሚያስችል አቅም አላት

የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ በካካዎ ምርት የላቀ ውጤት ማምጣት የሚያስችል አቅም አላት አለ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በውጭ ገበያ ተፈላጊነት ያላቸው እና ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ ሰብሎችን ጨምሮ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ሰብሎች ምርታማነት ማሳደግ የሚያስችል ምርምር እየተካሄደ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያለውንና በኢትዮጵያ የማይታወቀውን የካካዎ ሰብል ለማላመድ…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ንግድን ለማሳለጥና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል – ምሁራን

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ንግድን ለማሳለጥና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ተጨማሪ አቅም የሚፈጥር በመሆኑ ለስኬቱ በጋራ መስራት እንደሚገባ የጅማ እና አምቦ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የቀይ ባህር ጉዳይ ህጋዊ፣ ታሪካዊ፣ መልክዓ ምድራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄ ነው ብለን እናምናለን ማለታቸው ይታወሳል። ኢትዮጵያ ተዘግቶባት መኖር አትችልም፤ ለጎረቤቶቻችን መናገር የምንፈልገው ኢትዮጵያ…

Read More

በህገ-ወጥ ጦር መሳሪያ እና ኮንትሮባንድ ዝውውር የተጠረጠሩ 23 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መረጃ ኢንተለጀንስ ከጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባለፉት ሃያ ቀናት በስድስቱም ዞኖች ከሚገኙ የወንጀል መረጃ ኢንተለጀንስ እና የክትትል ባለሙያዎች ባደረጉት ክትትል የተለያዩ ህገወጥ ቁሳቁሶችን እንዲያዝ አድርገዋል። በዚሁ መሠረት የጦር መሳሪያዎች፤ቡና፤ኮሮሪማ፤ ናፍጣ፤ቤንዝል፤ሀሰተኛ ገንዘብ፤ለወንጀል መፈጸምና ወጣቶችን ወደ ወንጀል የሚገፋፋ የሺሻ ዕቃዎች እና ደን ውጤቶችን በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ…

Read More

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል፦የዘርፉ ምሁራን

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የዘርፉ ምሁራን ገለጹ። መገናኛ ብዙኅን የሚያመነጯቸው መረጃዎች ግንዛቤን በመፍጠር፣የሀገር ገጽታ በመገንባት፣ ዕቅድና ፖሊሲዎችን በማስተዋወቅ ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገትና ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ ቁልፍ ሚና አላቸው። በዜጎች መካከል የሚንጸባረቁ በብዝኅነት ላይ የተመሰረቱ እሳቤዎች የሚስተናገዱበትን አጀንዳ በመቅረጽም አሰባሳቢ ትርክት ግንባታን በማስተጋባት ብሔራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ…

Read More