Trendings

የክልሉ መንግስት በክልሉ ያለውን እምቅ አቅምና ጸጋ ወደ ሚጨበጥ ሀብት ለመቀየር በተጨባጭ ዕቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እየሰራ

የክልሉ መንግስት በክልሉ ያለውን እምቅ አቅምና ጸጋ ወደ ሚጨበጥ ሀብት ለመቀየር በተጨባጭ ዕቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ብሔረሰቦች ምክርቤት ምክትል አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መሰለ ከበደ ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የብሔረሰቦች ምክርቤት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በተከበሩ አቶ…

Read More

ለቡና ምርትና ምርታማነት እንዲሁም ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ እስከ ግብይት ድረስ በልዩ ትኩረት መሥራት ያስፈልጋል

ለቡና ምርትና ምርታማነት እንዲሁም ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ እስከ ግብይት ድረስ በልዩ ትኩረት መሥራት ያስፈልጋል፦አቶ ማስረሻ በላቸው በሸካ ዞን የ2018 ምርት ዘመን የቡና ምርት ዝግጅትና የጥራት ቁጥጥርን በተመለከተ ከክልልና ከዞን ባለድርሻ አካላት ጋር በቴፒ ከተማ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ አመት የስራ ዘመን11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል።

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ አመት የስራ ዘመን11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል። ‎ ‎የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌዲዮን ኮስታብ እንደገለፁት ለዞኑ ህዝብ ፈጣን ልማት፤ ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና መልካም አስተደደር መስፈን የዞኑ ምክር ቤት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ‎ ‎ በየደረጃዉ ያሉ ምክር ቤቶችን አቅም በመገንባትና በመደገፍ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። የብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በጉባዔዉ መክፈቻ ባደረጉት ንግግር በክልሉ በሁሉም ዘርፎች በፍጥነት ለማደግ እጅ ለእጅ ተያይዘን መስራት ይኖርብናል ብለዋል። በክልሉ ህገ_መንግስት በተሰጠው ስልጣን መሰረት በክልሉ ወንድማማችነትና እህትማማችነት እሴት እንዲጎለብት ትኩረት በመስጠት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የህብረተሰቡን ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን…

Read More

በክልላችን የደን ሀብት ጠብቆ ያቆየው ማህበረሰብ በተራው ከመጠበቅ ወደ መጠቀም እንዲሸጋገር እየተሰራ ነው

ሪፖርታዥ በክልላችን የደን ሀብት ጠብቆ ያቆየው ማህበረሰብ በተራው ከመጠበቅ ወደ መጠቀም እንዲሸጋገር እየተሰራ ነው:- የክልሉ ደን፣አከባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ሀገራችን ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት በተለይ በደን ሀብት ከሚታወቁ  ሀገራት ተርታ ትመደባለች። የማህበረሰቡ አኗኗር ከተፈጥሮ ጋር ተስማምቶና ተንከባክቦ የመኖር ባህሉ ዛሬ ለሚናየው ከባቢ አየር ከፍተኛውን ድርሻ ተወጥተዋል ቢባል ማጋነን አይሆንም። የክልላችን አብዛኛው አካባቢ የሚታወቀው በጥቅጥቅ…

Read More

ክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ የጋራ ውይይት መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል።

ክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ የጋራ ውይይት መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። በዚሁ የጋራ ውይይት ላይ የተገኙትየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በወቅቱ እንደገለፁት ምክር ቤቱ ህገ መንግስት በሰጠው ስልጣን መሠረት መመሪያዎችን እንዲሁም ህግን በተከተለ አግባብ የተለያዩ…

Read More

የክልሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሂዳል።

የክልሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሂዳል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት በቴፒ ከተማ ያካሂዳል። ጉባኤውን አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በጉባኤው የምክርቤቱ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግ ገልፀዋል ።…

Read More

አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ስኬል ነው ተብሎ በየማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው መረጃ ውሸት ነው_ዶ/ር መኩሪያ ሀይል

አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ስኬል ነው ተብሎ በየማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው መረጃ ውሸት ነው_ዶ/ር መኩሪያ ሀይል የተፈቀደው አዲሱ የደመወዝ እስኬል ይህ ይመስላል የሚሉ ሃሰተኛ መረጃዎች በሶሻል ሚዲያ እየተለጠፉ ነው። እነዚህን የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል በሚል በአንዳንድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚናፈሱ አሳሳች መረጃዎች ውሸት እንደሆኑና የሚለጥፉ ሰዎችም እንድተው የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሚኒስትር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ መልዕክት አስተላልፈዋል። በሲቪል…

Read More

ህዝብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማረም እንደሚገባ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ።

ህዝብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማረም እንደሚገባ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሃገር” በሚል መርህ ቃል ባለፉት ዐራት ቀና በቦንጋ ከተማ ስካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የአመራር ውይይት ተጠናቋል። በመድረኩ ማጠቃለያ የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በየደረጃው ያለው አመራር ህዝብ…

Read More

የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ-በኣ የአብሮነት፣የፍቅርና የታርክ መገለጫ እንደሆነ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ

የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ-በኣ የአብሮነት፣የፍቅርና የታርክ መገለጫ እንደሆነ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ-በኣ የአብሮነት፣የፍቅርና የታርክ መገለጫ እንደሆነ በዳውሮ ዞን ገሣ ጫሬ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የሀገር ሽማግሌዎች ተናግረዋል። የሀገር ሽማግሌዎቹ ቶክ-በኣ በብሔረሰቡ ዘንድ ከጥንትም ጀምሮ የሚከበርና ትልቅ ቦታ የሚሰጠው በዓል እንደሆነ ገልጸው የተጣለው የሚታረቅበት፣አሮጌ አመት የሚሸኝበት ፣ አዲሱ አመት የሚቀበልበት እና አዲሱ…

Read More