Trendings

የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ።

የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሴቶች የልማት ኅብረት የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በኅብረቱ አደረጃጀት ተግባርና ዝርዝር ኃላፊነት ላይ ሰነድ ያቀረቡት የክልሉ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሪት ለምለም አምሳሉ፥ አደረጃጀቱን በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ገልጸዋል። ለሁለንተናዊ ልማት እና ማህበረሰብ…

Read More

አመራሩ ለፓርቲው ተልዕኮ መሳካት በላቀ ቁርጠኝነት ራሱን ማዘጋጀት አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አመራሩ ለፓርቲው ተልዕኮ መሳካት በላቀ ቁርጠኝነት ራሱን ማዘጋጀት አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ‎የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸምን መነሻ ያደረገ ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ ተካሄዷል። የአመራር ግምገማና ምዘናው በፓርቲው መርህ፣ ፓርቲው በረዥምና መካከለኛ ዘመን ማኒፌስቶ መሠረት ለህዝብ የተገባው ቃል አፈጻጸም እንዲሁም የተቋማት ተልዕኮ እና ውጤት መነሻ ያደረገ መኾኑ ተጠቁሟል።…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሁሉም ዞኖች የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የአጠቃላይ አመራር አካላት ግምገማ እና ምዘና መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሁሉም ዞኖች የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የአጠቃላይ አመራር አካላት ግምገማ እና ምዘና መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በዞኖች የተጀመረው የአጠቃላይ አመራር አካላት ግምገማ እና ምዘና በአመለካከት፣ በስነምግባር፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ፤በተግባር አፈጻጸምና ዉጤታማነት ላይ ዓላማ ያደረገ መድረክ ነዉ። ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት ዓመታት በሀገሪቱ የተለያዩ ፈታኝ ሁኔታዎችን እያለፈ ዘርፈ ብዙ ስኬቶችን እያስመዘገበ የሚገኘውን ውጤት…

Read More

የዘንድሮ የ”ቶክ ቤአ” በዓል በተሻለ ሁኔታ ለማክበር ሰፊ ዝግጅት ተደርጓል_ አቶ ፍቃዱ ደምሴ

የዘንድሮ የ”ቶክ ቤአ” በዓል በተሻለ ሁኔታ ለማክበር ሰፊ ዝግጅት ተደርጓል_ አቶ ፍቃዱ ደምሴ “ቶክ ቤአ” የዳውሮ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ሲሆን በየአመቱ በነሀሴ ወር መጨረሻና በጳጉሜ ወር መግቢያ ቀናት አከባቢ በድምቀት ይከበራል። በዚህም የ2017 ዓ.ም የቶክ ቤአ በዓል በድምቀት ለማክበር በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በመከናወን ላይ እንደሚገኝ ከሚዲያችን ጋር ቆይታ ያደረጉ የዳውሮ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና…

Read More

የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ዛሬ ነሀሴ 19 ቀን 2017 ዓመተ-ምህረት የተማሪዎች ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል። በመሆኑም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤቶቻቸው በመሄድ እንዲመዘገቡ ቢሮው አሳስቧል። የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራን፣ ርዕሰ-መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም በየደረጃው የሚትገኙ የትምህርት ባለሙያዎች ለምዝገባው ስኬታማነት ርብርብ እንዲታደርጉ ጠይቋል። በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ በድረገጽ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተማሪዎች ምዝገባ ከፊታችን ነሃሴ 19/2017 ዓ. ም በይፋ ይጀመራል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተማሪዎች ምዝገባ ከፊታችን ነሃሴ 19/2017 ዓ. ም በይፋ ይጀመራል። የተማሪዎች ምዝገባ በወቅቱ ማካሄድ የመማር ማስተማር ስራውን ለማስጀመር እንደሚያግዝ ተገልጿል። የ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ስራውን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ለማስጀመር በክልሉ ባሉ ሁሉም ትምህርት ቤቶች የፊታችን ሰኞ በቀን 19 የተማሪዎች ምዝገባ እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

Read More

የ2017 በጀት ዓመት ክልላዊ ማጠቃለያ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው

የ2017 በጀት ዓመት ክልላዊ ማጠቃለያ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው ‎ ‎የክልሉ ርዕሰ መስተደድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንደገለጹት የምዘና ስርዓቱ ሁለንተናዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ራዕይን እውን ለማድረግ የአመለካከት ጥራት፣የአመራር ሰጭነት ብቃት፣የታነፀ ስነ ምግባር የተላበሰ፣ በእውቀት እና በአፈፃፀም የበቁ እና የላቁ አመራርን ለመፍጠር ምቹ መደላድል እንደሚፈጥር አንስተዋል። ‎ ‎ምዘናው እርስ በርስ መገነባባትና ውጤትን…

Read More

ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የብሔረሰቦች ምክርቤት አባላት ተናገሩ ።

ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የብሔረሰቦች ምክርቤት አባላት ተናገሩ ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የ2017 በጀት አፈጻጸም ሪፖርት ላይ አባላት መክረውበታል። የምክርቤት አባላት በበጀት ዓመቱ የሚበረታቱና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል ። በክልሉ አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ ግጭቶች በዘላቂነት የሚፈቱበት ሁኔታ እንዲጠናከር…

Read More

ለመንግስት ሠራተኛው የደመወዝ መጨመርን ተከትሎ ሕገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እንዳይከሰት የመከላከል ተግባር ቅድሚያ ተሰጥቶት ይከናወናል

ለመንግስት ሠራተኛው የደመወዝ መጨመርን ተከትሎ ሕገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እንዳይከሰት የመከላከል ተግባር ቅድሚያ ተሰጥቶት ይከናወናል።አቶ ተመስገን ከበደ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅዳሜና እሁድ ገበያዎች በቂ ምርት በማቅረብ ዋጋን ለማረጋጋት የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ ሕገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት ለመከላከልም ግብረ ኃይል መቋቋሙን ቢሮው ገልጿል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ…

Read More

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሻግዳን ኤሌክትሪክ ሰብስቴሽን ፕሮጀክት ጉበኙ

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሻግዳን ኤሌክትሪክ ሰብስቴሽን ፕሮጀክት ጉበኙ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በኦሞ ቁጥር-3 ስኳር ፋብሪካ አካባቢ የሚገነባውን የሻግዳን ኤሌክትሪክ ሰብስቴሽን ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ለማወቅ ጉብኝት አድርገዋል። የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የተከበሩ አቶ እሸቱ ገ/ማርያም የምርጫ ክልላቸው የሆነውን የማጂ ወረዳ እና አካባቢውን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለውን የሻግዳን የኤሌክትሪክ ሳብስቴሽን…

Read More