Trendings

በምዕራብ ኦሞ ዞን የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በጋችት ወረዳ በይፋ ተጀመረ

በምዕራብ ኦሞ ዞን የዘንድሮው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በጋችት ወረዳ ቤሩ ቀበሌ የክልል እና የዞን የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ዞናዊ ማስጀመሪያ በዛሬ በይፋ ተጀምሯል። የተፋሰስ ልማት ሥራው “የአፈር ጥበቃ ስራችን ለብልፅግናችን” በሚል መሪ ሃሳብ በሁሉም የገጠር ቀበሌዎች ላይ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል። የክልል እና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ጨምሮ የወረዳ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የተፋሰስ ስራዎችን አስጀምረዋል።…

Read More

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ምንድን ናቸው?

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ካነሷቸው ጥያቄዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡- የአፈር ማዳበሪያ ስርጭት ላይ መዘግየት እንዳይፈጠር ምን እየተሠራ ነው? ወደ ታላቁ ህዳሴ ግድብ የሚወስደው መንገድ በፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጧል፤ ይህን ለማስቀጠል ምን እየተሠራ ነው? የስራ እድል ፈጠራ ለሴቶች እና ለክልሎች ያለው አካታችነት…

Read More

የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ረቂቅ አዋጅ የሲቪል ሰርቪሱን የማስፈጸም አቅም ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት ያስችላል

የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ረቂቅ አዋጅ የሲቪል ሰርቪሱን የማስፈጸም አቅም ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና ምርታማነትን ለመጨመር እንደሚያስችል ተመላከተ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት፣ ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010ን ለማሻሻል በተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ ላይ የባለድርሻ አካላት ውይይት መድረክ አካሂዷል። የአዋጁን ማሻሻል አስፈላጊነት፣ ዓላማ፣ ይዘት፣ ተፈጻሚነትና ሌሎች አጠቃላይ የአዋጁ ድንጋጌዎች…

Read More

የህይወት ክህሎት እና የስብዕና ግንባታ ላይ በመሥራት ሀገር ተረካቢና ተተኪ ትውልድ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በቴፒ ከተማ ለሚገኙ ወጣቶች የህይወት ክህሎት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የሸካ ዞን ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት በህይወት ክህሎት ዙሪያ ለታዳጊ ወጣቶች የግንዛቤ ማስጨበጫ መስጠት ለስብዕና ግንባታ ያለው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቴፒ ከተማ…

Read More

ከ2 ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ ወጥ መድሀኒት መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ከ2ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው መድኃኒት በቁጥጥር ስር ማዋሉ የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ጤና ቢሮ እንደ ሀገርና ክልል የበሽታ ጫና የሆነውን የወባ በሽታ ከመከላከሉ እና ከመቆጣጠር ሥራ ጎን ለጎን የመድኃኒት ቁጥጥር ስራዎችን እያካሄደ መሆኑን የክልሉ ጠና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ ግብአት ቁጥጥር ባለሥልጣን የምግብና መድሀኒት…

Read More

በሸካ ዞን እስካሁን የተከናወኑ የፓርቲ እና የመንግስት ስራዎች አፈፃፀምን በሚመለከት ለክልሉ ድጋፍና ክትትል ቡድን ገለፃ ተደረገላቸው

በቀጣይ በዞኑ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያም የክልሉ ድጋፍና ክትትል ቡድን እቅድ ቀርቦ የስራ አቅጣጫም አስቀምጧል። ድጋፍና ክትትል ቡድኑ በተመረጡ መዋቅሮች ምልከታ የሚያደርግ ሲሆን ተግባራት መሬት ላይ በተጨባጭ መኖራቸውን ለማረጋገጥ እና የታዩ ክፍተቶችን በፍጥነት ለማረም ብሎም ምርጥ ተሞክሮ ወደ ሌሎች እንዲሰፋ እንደሚያደርግም ተጠቁሟል። በሸካ ዞን በ2017 በጀት ዓመት በዋና ዋና ዘርፎች የእስካሁን አፈፃፀም ሪፖርት በብልፅግና ፓርቲ ሸካ…

Read More

በካፋ ዞን በጊምቦ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ሥራ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱ ተገለጸ

በ2017 ዓ/ም በወረዳዉ በ8 ቀበሌዎች፣በተቋማትና በአርሶ አደር ማሳ 151 ሄክታር የለማ የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት የመሰብሰብ ስራ በይፋ ተጀመረ:: ከተረጅነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር በወረዳው የበጋ መስኖ ስንዴ በተከታታይ ዓመት በማልማት ውጤታማ መሆን ተችሏል ሲሉ በእለቱ በሃማኒ ቀበሌ የተገኙት የጊምቦ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ትብብሩ አሰፋ ገልጸዋል:: ምርትና ምርታማነት በመጨመር ሀገራችን ኢትዮጵያ ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የምታደርገውን…

Read More

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚውል የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል። በተመሳሳይ የፍትሕ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን ተጎጂዎችን ለማቋቋም የሚውል የ3 ሚሊዮን ብር የገንዘብ እና የ100 ኩንታል ዱቄት ድጋፍ አድርጓል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር አርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድጋፍን ባስረከቡበት ወቅት፣ የሰላም ተምሳሌት…

Read More

በየአካባቢው የሚገኙ ሀብቶችን በተገቢው በመጠቀም ምርታማነትን ለማጎልበት በትጋት እየተሰራ እንደሚገኝ

ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው አስታወቁ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ቡድን በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት ጉብኝት አካሂዷል። በጉብኝቱ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት በክልሉ ምርታማትን ለማጎልበት የሚያስችሉ በርካታ ተፈጥሯዊ ሀብቶች እና አማራጮች አሉ። በተለይም የውሃ ሀብቶችን በተገቢው በመጠቀም እንደ ክልል ከ5 ሺህ…

Read More