የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ እንዲዘጋጅ እየተደረገ ነው
የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ስርዓተ ትምህርቱን መሰረት ያደረገና የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ እንዲዘጋጅ እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ። የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ስታንደርድ ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ የክልሎችና የከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ተወካዮች በተገኙበት በአዳማ እየተካሄደ ነው። የመድረኩ ላይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ…
