Trendings

“Tsetuwa”

የዳውሮ ብሔር የራሱ የሆነ የተለያዩ ባህል ወግና እሴት ያለዉ ማህበረሰብ ነዉ፡፡አብዛኛዉ ማህበረሰብ የኢኮኖሚ መሠረቱ የግብርና ስራ ላይ የተመሰረተ ሲሆን በዋናነት በከብት እርባታ፤በሰብል ልማትና በንግድ ስራም ይታወቃል፡፡ ከእነዚህ የኢኮኖሚ መሰረቶች መካከል በዳውሮዎች ዘንድ በከፍተኛ የገቢ ምንጭነት የሚታወቅው የእንሰሳት እርባታ ስራ ነዉ፡፡ከብት እርባታ በማህበረሰቡ ዘንድ ትኩረት ከመሰጠቱም ባሻገር በዘርፉ የሀብት መጠንና የአርቢን ጥንካሬ ለማየት በዳዉሮ ማህበረሰብ ዉስጥ…

Read More

የአንድ በርሜል ድፍድፍ የነዳጅ ዋጋ በ13 በመቶ ቅናሽ አሳየ

ባለፉት አምስት ሳምንታት ዓለምን በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎ የቆየውና ወደ ከፋ ደረጃ ሊሸጋገር የነበረው የአሜሪካ እና የኢራን ግጭት ትላንት በተደረሰ የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ጊዜያዊ እፎይታን አግኝቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራንን ሲቪል መሰረተ ልማቶች ለማውደም ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ጥቂት ሰዓታት ሲቀሩት የታወጀው ስምምነቱ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትልቅ በጎ ተፅዕኖ ይዞ መጥቷል፡፡ የስምምነቱ መበሰር…

Read More

የሆርቲካልቸር ምርቶችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳልጥ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ተደርጓል

ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ የምታቀርባቸውን የሆርቲካልቸር ምርቶች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትና ጥራትን ጠብቀው እንዲቀርቡ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ መደረጉን የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን አስታወቀ። በምርት ጥራትና ደህንነት ላይ ያተኮረ ብሔራዊ የምርት ጥራት ምዘና ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሒዷል። ጉባኤው በኢትዮጵያ ተመርተው ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የሆርቲካልቸር ምርቶችን የጥራት ደረጃ የሚጠበቅበትንና ተወዳዳሪነታቸው የሚጨምርበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተገልጿል። የኢትዮጵያ ግብርና…

Read More

የድሮ አባቶቻችን ደምና የህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ጠብቆ ያቆዩልንን ሰንደቅ አላማ የአሁኑ ትውልድ ጠብቆ የማስቀጠል አደራ እንዳለበት ተገለጸ

ዘንድሮ ለ18ኛው ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በፓናል ውይይት እና በተለያዩ ስነስርአቶች እየተከበረ ነው ቀኑ”ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!”በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረ የሚገኘው። በስንደቅ ዓላማ ቀኑ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ግርማ ደፋር አንድ…

Read More

የሸካቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ ባሮ ” በጌጫ ከተማ መከበር ጀምሯል።

የአብሮነትና የወንድማማችነት የብሔረሰቡ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ “ባሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ፣ከተለያዩ አካባቢዎች የተጠሩ ተጋባዥ እንግዶች በዓሉ በሚከበርበት ስፍራ በመግባት ላይ ይገኛሉ ። በሸካቾ ብሔረሰብ መለወጫ የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የተለያዩ ብሔረሰቦች የባህል አባቶች፣የሸካ ብሔረሰብ ገፒታቶዎች እንደሚገኙም ለማወቅ ተችሏል። ማሽቃሬ ባሮ ከስፍራው በኢቢሲ፣በማሻ ኤፍ ኤም 103.8 ሬዲዮ በቀጥታ ከጥቂት ቆይታ በኋላ የሚጀመር ይሆናል። በታጠቅ አበበ

Read More

ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር ህብረ ብሔራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር ማድረግ ይገባል ። አቶ መቱ አኩ

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ክልላዊ የማጠቃለያ መድረክ በቴፒ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው ። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ባለው የማጠቃለያ መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ ክልላዊ እና ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር ህብረ ብሔራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር…

Read More

የክልሉ ምክርቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል ፡፡

ምክር ቤቱ በርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አቅራቢነት የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትዎርክ የሚመሩ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት እንዲሆኑ የቀረቡትን ተቀብሎ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል ፡፡ በዚህም መሠረት 1.አቶ ፍቅሬ አማን፣የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ 2.አቶ ነጋ አበራ፣ምክትል ሰብሳቢ 3.አቶ ፋጂዮ ሳፒ ፣አባል 4.አቶ የሺዋስ ዓለሙ፣አባል 5.ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ፣አባል 6.አቶ አንድነት አሸናፊ፣አባል 7.አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ፣አባል ሆነዉ ተሹመዋል፤በምክር…

Read More

በትምህርት ዘርፍ የሚደረጉ የድጋፋዊ ክትትል ስራዎች ለዘርፉ ውጤታማነት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቆመ።

በክልሉ በትምህርት ዘርፍ ስራዎች በተደረገ የድጋፍና ክትትል ስራ የግብረ መልስ መድረክ ተካሂዷል። የክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች በዳውሮ፣ በኮንታ፣ በቤንች ሸኮና በካፋ ዞን በ16 ትምህርት ቤቶች ያደረጉትን የድጋፍና ክትትል ስራዎች ሪፖርት በዝርዝር አቅርበዋል። የግብረ መልስ መድረኩን የመሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በምክር ቤቱ ቀሚ…

Read More

በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ድጋፍ መጠናከር እንዳለበት ተጠየቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በሴቶች ላይ በሚደርሰው ጾታዊ ጥቃት የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ የሚረዳ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናው በሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻ ላይ የማህበረሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ የስነ-ልቦናና ማህበራዊ እንዲሁም የህግ አገልግሎቶች አቅርቦትና ጥራት ማሻሻልና መደገፍን አላማ አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። በስልጠናው ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ምክር…

Read More

የኢትዮጵያ ሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው፦አቶ አበበ ማሞ

‘የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ቃል በቴፒ ማዕከል ላለፉት አስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በስኬት ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሃግብር ላይ ተገኝተው ለአመራሩ የስራ መመሪያ የሰጡት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የኢትዮጵያ ሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና የህብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ እንደሆነ ጠቁመዋል። ህልማችንን…

Read More