የታላቁ ህዳሴ ግድብ በራሳችን አቅም የታሪክ ማህተም ሆኗል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብትና የአንድነታቸው ትልቁ ማሳያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ያለ አንድ ብር የውጭ እርዳታና ብድር፣ በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ቁርጠኛ አቋም እና በጋራ የመቆም ጥበብ ብቻ እውን የሆነ ድንቅ የታሪክ ምዕራፍ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አፅንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፣ ይህን ግዙፍ ፕሮጀክት ያለ ብድርና እርዳታ በራሱ አቅም ያሳካ…
