ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው – የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው አለ የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል፡፡ የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ፖል ፍሪምፖንግ በ2025 የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ጉባዔ ላይ እንዳሉት÷ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ምሕዳር ግንባር ቀደም መሆን የሚያስችሉ ጠንካራ የአረንጓዴ ልማት ፖሊሲዎችን እየተገበረች ነው፡፡ ኢትዮጵያ በዘርፉ ጠንካራ ፖሊሲን በመቅረጽ ቀጣይነት ያለው ሥራ እያከናወነች ነው ያሉት…
