በክልሉ ባሉት ዞኖች የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የፅዳት ዘመቻ እና የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው
የወባ ወረርሽኙን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተደረገ ባለው ከፍተኛ ጥረት አጠቃላይ የህብረተሰቡ የነቃ ተሳትፎ ሊያደርግ እንደሚገባምና ባለድርሻ አካላትም በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅ ተመልክቷል ። ክረምት መግባቱን ተከትሎ የወባ ስርጭት ከፍ እያለ በመሆኑ ህብረተሰቡን በማስተባበር የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ ለመስራት በየዞኖቹ የ90ቀን ዕቅድ ተዘጋጅቶ ወደ ስራ መገባቱንና ለዚህም ማህበረሰቡ የአካባቢውን ንጽህና በሚገባ በመጠበቅ የወባ ወረርሽኝ ከሚያመጣው የጤና…
