በምክክር ሒደቱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ ነው
በምክክር ሒደቱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምክክር ሒደቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ ቢሆንም ጥቂቶቹ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ሳይሳተፉ ቆይተዋል። ኮሚሽኑ ሁሉንም ወገን ያሳተፈ ምክክር ለማካሄድ ሳይሳተፉ የቆዩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እያወያየ መሆኑን ጠቁመው÷ ከእናት ፓርቲ፣ ኢህአፓ…
