በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በርካታ ስኬቶች የተገኙበት ነው ሲሉ የምክርቤት አባላት ተናገሩ
በ2017 በጀት ዓመት አስፈጻሚ አካላት በምክር ቤቱ የተነሱ ጉዳዮችን በተገቢው ማከናወን የቻሉበት እንደሆነም የምክርቤቱ አባላት ተናግረዋል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው ማምሻውን ተጠናቋል። በጉባኤው የተሳተፉ የምክርቤት አባል የተከበሩ ወ/ሮ ገነት መንገሻ በግብርና እና በፕሮጀክቶች የተሻለ አፈጻጸም መኖሩንም ገልጸዋል። በተከናወነው የበጀት ዓመት…
