ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለክልሉ ምክር ቤት የ2017 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ማቅረባቸውን ቀጥለዋል ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ባቀረቡት ሪፖርት በመሠረተ ልማት ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎች መከናወናቸውን አብራርርዋል ፡፡በዚህም ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ፡- በሸካ ዞን የእርምጭ ኩቢጦ አዲስዓለም ምዕራፍ አንድ እና በካፋ ዞን የተቺቢ ቀበሌ ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ 8,573 ህብረተሰብ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ የቦባ ገጫ የንጹህ የመጠጥ ዉሃ ግንባታ አፈፃፀም 82% መድረስ መቻሉን ተጠቅሷል። በባስኬት ፈንድ በቱም ከተማ መጠጥ…
