በአዋጆቹ ዙሪያ የሚሰጠው ስልጠና ቀጥተኛ ያልሆነ ታክስን አሟጦ ለመሰብሰብ ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው – ወ/ሮ ህይወት አሰግድ
የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የደንበኞች አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሰባሰብ የስራ ክፍል ዘርፍ በክልሉ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 34/2016፣ በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 36/2016 እንዲሁም በገጠር መሬት መጠቀሚያ ኪራይ እና የእርሻ ስራ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 28/2016 ዙሪያ በዘርፉ ውስጥ ላሉ አዳዲስ ባለሙያዎች በሚዛን ከተማ ስልጠና እየሠጠ ነው። በስልጠናው የቢሮው ምክትል ኃላፊና የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ አቶ…
