ቆይታከእኛጋር!
የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊና የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ተሾመ ጋር ስለመሬት ይዞታ ምዝገባ(ካዳስተር) ምንነትና አስፈላጊነት፣ በዘርፉ ከክልሉ ምስረታ ወዲህ የተከናወነው ተግባራት፣የመሬት ይዞታን በካደስተር የመመዝገብ ጠቀሜታው ፣ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫና መፍትሔዎች በሚመለከት ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…
