Trendings

Getenesh Gebeyehu

የኢትዮጵያ ሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው፦አቶ አበበ ማሞ

‘የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ቃል በቴፒ ማዕከል ላለፉት አስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በስኬት ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሃግብር ላይ ተገኝተው ለአመራሩ የስራ መመሪያ የሰጡት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የኢትዮጵያ ሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና የህብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ እንደሆነ ጠቁመዋል። ህልማችንን…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 21 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ አለመረጋጋቶች በባህር ትራንስፖርት አገልግሎት እንቅስቃሴ የፈጠሩትን ጫና በመቋቋም ውጤታማ ስራ ማከናወኑንም ገልጿል። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር ደምሰው በንቲ ለኢዜአ እንደገለፁት፥ በበጀት ዓመቱ አገልግሎትን ለማስፋትና ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።…

Read More

ክልሉ አስፈጻሚ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት በበጀት ዓመቱ በ1ኛ ሩብ ዓመት በክልሉ በአስፈጻሚ ተቋማት የተከናወኑ ተግባራትን የክልሉ መንግስት በቦንጋ ከተማ መገምገም ጀምሯል። በአፈጻጸም ግምገማው የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በበጀት ዓመቱ ለማከናወን የተለጠጠ ዕቅድ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል ። የተለጠጠውን ዕቅድ ለማሳካትም ስትራቴጂካዊ በሆነ መንገድ በመከተል ተግባራትን ማሳካት እንደሚገባ ተናግረዋል ።…

Read More

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በመጀመሪያ አጀንዳነት የተመለከተዉ የቀረቡለትን የኢንቨስትመንት ጥያቄዎችን ነዉ። በዚህም ካላቸዉ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፣ ከሚያስገኙት ስራ ዕድል አኳያ ከ1 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 36 የግብርና እና 3 የኢንዱስትሪ በአጠቃላይ 39 የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ላይ ከተወያየ በኃላ ወደ ሥራ እንዲገቡ ወስኗል። ምክር ቤቱ በሁለተኛ አጀንዳነት የተመለከተዉ የቀረቡለትን ረቂቅ ደንቦች ነዉ። በዚህም የማዕድንና…

Read More

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንን በተመለከተ

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የተሻለ ስኬት እንዲያስመዘግበ የምክር ቤቱ አባላት ጠንካራ ድጋፍ ማድረግ ይገባቸዋል፡፡ ለታሃድሶ ኮሚሽንን እና ለሽግግር ፍትህም መሰል ድጋፍ መደረግ አለበት፡፡ ከዚህ ቀደም ከነበሩ ኮሚሽኖች ትምህርት በመውሰድ አሁን ያሉ እድሎችን መጠቀም ይገባል፡፡ ከዚህ አኳያ መንግስት እንደ አስፈጻሚ አካል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡

Read More

‹‹የገዢ ትርክት ዕሳቤ በመደመር መንገድ የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ነው››፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የገዢ ትርክት ዕሳቤ በመደመር መንገድ የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6ኛው ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄ ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት ምላሽና ማብራሪ፤ ገዢ ትርክት አሰባሳቢ መሆኑን ተናግረዋል፡፡…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ -ክፍል ሁለት

– ሰላምና ደህንነትን በተመለከተ ከማንም በላይ ሰላም እንፈልጋለን፡፡ ጦርነትን በተግባር እናውቀዋለን፤ አንፈልገውም፡፡ ከኃይል አማራጭ ይልቅ የሰላም አማራጭ ውጤቱ ከፍተኛ ነው፡፡ መንግስት ግጭቶች በሰላም እንዲፈቱ ቅድሚያ ሰጥቶ ሰርቷል፡፡ አሁንም ያለን አቋም የትኛውም አይነት አለመግባባት በሰላም እንዲፈታ ነው፡፡ ነገር ግን የትኛውም አካል በኃይል እና ጥላቻ መጠፋፋትን እንጂ ዓላማውን ማሳካት አይችልም፡፡ ሰከን ብሎ ማሳብ ይገባል፡፡ ሃሳብ አልባ ትግል…

Read More

የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ሊፈጥር የሚችለውን ጫና ለመቀነስ እየተሰራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ሊፈጥር የሚችለውን ጫና ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፎርሙ እጅ አጠር ዜጎችን የሚጎዳ እንዳይሆን ከፍተኛ የድጎማ በጀት መያዙን አስታውቀዋል፡፡ ከደመወዝ ጭማሪ ጋር የተያያዙ የመረጃ ክፍቶችን በማጥራት ማሻሻያው ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግም ጠቁመዋል፡፡ የዋጋ ግሽበት የዓለም ሀገራትን በተለያየ ደረጃ እየፈተነ እንደሚገኝ…

Read More