Trendings

Getenesh Gebeyehu

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር ይሸፈናል

በዘንድሮው የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር እንደሚሸፈን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ ወቅታዊ የግብርና መረጃዎችን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም፤ በመኸር እርሻው 20 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት በአነስተኛ ይዞታ ባላቸው አርሶ አደሮች መልማቱን አስታውሰው፤ በሰፋፊ እርሻም ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን…

Read More

በአንደኛው ሩብ ዓመት የተገኘውን ውጤት በማስቀጠል በ2ኛው ሩብ ዓመት የላቀ አፈጻጸም ማስመዝገብ ይገባል። ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም እየተገመገመ ነው። የርዕሰ መስተዳድሩ የኢኮኖሚና መሠረተ ልማት ጉዳዮች አማካሪ ዶክተር ኢንጂነር ምትኩ በድሩ የኢኮኖሚ ዘርፍ ተቋማትን የአፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ። ሪፖርቱን ያቀረቡት አማካሪው በነዚህ ተቋማት ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ተጨባጭ እና ውጤታማ የሆኑ ተግባራት መከናወናቸውን በሪፖርቱ አመላክተዉ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን ለይተዉ ለዉይይት አቅርበዋል።…

Read More

አመራሩ ያገኘውን ዕውቀትና ልምድ ወደተግባር በመቀየር ለህብረተሰቡ ለውጥ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በኮንታ ዞን “የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ ተጠናቋል። በማጠቃለያው መድረክ ላይ የተገኙት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ ሰልጣኞች በነበራቸው ቆይታ በቂ ዕውቀትና ክህሎት ያገኙበት እንደሆነና የ3ኛ ዙር ስልጠና ካለፈው ዓመት ልምድ ተወስዶበት በተሻለ የቀረበበት እንደሆነ አስረድተዋል። የብልጽግና ፓርቲ…

Read More

በኮንታ እና ካፋ ዞኖች በመሬት መንሸራተት አደጋ ህይወታቸው ላለፉ ዜጎች የክልሉ መንግስት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን ይገልጻል ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ትናንት ምሽቱን የጣለው ከባድ ዝናብ በንብረትና በሰው ህይወት ላይ ጉዳት በማድረሱ ማዘኑን ገልጿል። በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ጫሬ ዶቄ ቀበሌ ምሽቱን በጣለው ከባድ ዝናብ የ6 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት አስከትሏል። በተመሳሳይ በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ በደረሰዉ የመሬት ናዳ 4 ሰዎች ህይወት አልፏል። በክልላችን አሁንም ከፍተኛ…

Read More

የህልም ጉልበት፣ ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ቃል በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ላለፉት አስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በስኬት ተጠናቋል።

በማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ለአመራሩ የሥራ መመሪያ የሰጡት የዳውሮ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ እንደገለፁት የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና የኅብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው። ህልማችንን ለማሳካት በተገቢው መተለምና የወል ትርክትን በማፅናት እንዲሁም መተግባር ከምንም ጊዜ በላይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነውም ብለዋል። ከስልጠናው ማግስት ጀምሮ በንድፈ ሃሳብና በመስክ ጉብኝት…

Read More

በምዕራብ ኦሞ ዞን በማጂ ቱም የስልጠና ማዕከል ”የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ ዕድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።

ስልጠናው አመራሩን በአመለካከትና በተግባር አንድነት የሚገነባና የሚታዩ ክፍተቶችን በማረም የሀገርን ሠላምና ብልጽግና ለማረጋገጥ አቅም የፈጠረ እንደሆነ ተገልጿል። የምዕራብ ኦሞ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በድሉ መዓዛ በማጠቃለያቸው፦ ስልጠናው አመራሮች ያሉበትን ቁመና እያመላከተ የዕውቀት አድማሳቸውን በማሳደግ ረገድ ሚናው ከፍተኛ እንደሆነ ገልፀዋል። የተሻለ መሪ ለመሆን አመራሮች በሥነ-ምግባር እራሳቸውን ማነጽ እንደሚገባቸው የጠቀሱት አቶ በድሉ በተለይም ዕውቀታቸውን…

Read More

በምዕራብ ኦሞ ዞን የ3ተኛ ዙር የአመራር ስልጠና ተጠናቋል።

በምዕራብ ኦሞ ዞን የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት በሚል በሁለት ማዕከላት ለተከታታይ 10ቀናት የነበረው የአመራር ስልጠና ተጠናቋል። በጀሙ ማዕከል የነበረው ስልጠና የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጌታቸዉ ኬኒ እንደተናገሩት በህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና አመራር በተግባር ማሳየት ይጠበቃል ብልዋል። አመራሩ አርቆ በማሰብ እና አልቆ በመስራት እና በማየት የህዝብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት ማድረግ ይጠበቃል ነው ያሉት።…

Read More

የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ሀሳብ በካፋ ዞን በቦንጋ ማዕከል ለአስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ ተጠናቀቀ

በማጠቃለያ መርሃ -ግብር ላይ የተገኙት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ እንደገለፁት ስልጠናው በአመራሩ ዘንድ የአመለካከትና የተግባር አንድነት ለመፍጠር የሚያስችልና ለቀጣይ ተልዕኮ ራሱን ለማዘጋጀት የሚያግዝ እንደሆነ ተናግረዋል። ስልጠናው ዓለም አቀፋዊ ፣ አህጉራዊ፣ ቀጠናዊና ሀገራዊ ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ሁኔታዎችን ተገንዝቦ ወቅቱን የዋጀና ውጤታማ አመራር ለመፍጠርና የጋራ መግባባትና አረዳድ የፈጠረ መሆኑንም ጠቅሰዋል። አመራሩ…

Read More

በኮንታ ዞን በተከሰተ የመሬት መንሸራተት የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ጫሬ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሥድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በቀበሌው ትናንት ምሽት የጣለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ ዛሬ ጠዋት 2 ሠዓት ላይ የመሬት መንሸራተት መከሰቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ተናግረዋል፡፡ በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት ሰዎች የሁለት ቤተሰብ አባላት…

Read More

አመራሩ በስልጠናው ያገኘውን የንድፍ ሀሳብና ነባራዊ ሁኔታና ተሞክሮዎችን መሬት ላይ ማውረድ እንደሚገባው ተገለፀ።

በቤንች ሸኮ ዞን የ3ኛ ዙር “የህልም ጉልበት፣ ለእምርታዊ ዕድገት!” በሚል መርህ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሀገራዊ ስልጠና ተጠናቀቀ። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን በስልጠናው ማጠቃለያ እንደተናገሩት በሰው ሀብት ላይ የተደረገው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ውጤታማነቱ የሚረጋገጠው አመራሩ ተመልሶ በሚያስመዘግበው የተግባር አፈፃፀም መሆኑን ተናግረዋል። ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ ጉዳዮችን ከአከባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በመተንተን…

Read More