Trendings

Getenesh Gebeyehu

በክልሉ የሚገኙ ፀጋዎችን ከቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰርና በማስደገፍ ወደ ውጤት ለመቀየር እንደሚሰራ ተገለጸ።

የኢፌዴሪ ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኢኖቬሽን እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባለድርሻ አካላት በሣይንስ እና ቴክኖሎጂ በአዲሱ ፖሊሲ ይዘት እና ስትራቴጂ አተገባበር ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ቦንጋ ከተማ ሰጥቷል። የክልሉ ኢኖቬሽን እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛው ጋጊያብ በወቅቱ እንደገለጹት በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ የተዘጋጀው ፖሊሲ እና እስትራቴጂ በክልሉ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት…

Read More

የሸካ ጥብቅ ደን – የብዝሃ ህይወት ስብጥር ተምሳሌት

የሸካ ተፈጥሮ ደን ህብረተሰቡ በሀገር በቀል ዕውቀቱ በባህላዊ መንገድ ጠብቆ ያቆየው የማህበረሰቡ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እሴት ውጤት ነው። ደኑ እስከ አሁን የብዝሃ ህይወት ስብጥሩን ሳይለቅ ከትውልድ ትውልድ እየተሸጋገረ መምጣቱ ህብረተሰቡ ለተፈጥሮ ሀብት ያለውን ተቆርቋሪነት የሚያመላክት ነው። ሸካዎች የተፈጥሮ ደኑ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ የመጠለያና የመዝናኛ ምንጭ እና መሠረትም ነው ብለው ያምናሉ። በተለያዩ የተፈጥሮ ፀጋዎች የታደለው የሸካ ምድር…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ለሚገኙ ጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድን በበይነ መረብ (Digital system) ለመስጠት የሚያስችል ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሄደ

በክልሉ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ ተቋማት ቁጥጥር እና የባለሙያዎች ፈቃድ አሰጣጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብዱልአዚዝ ፈረጃ እንደገለጹት የጤና ባለሙያዎች ከሚሠሩበት አካባቢዎች ሳይርቁ የሙያ ፈቃድን ዲጂታላይዝ ማድረግ መቻላቸው አላስፈላጊ እንግልት የሚያስቀር ነው። ከዚህ ቀደም ባለው የአሠራር ሥርዓት በአካል ወደ ክልል ጤና ቢሮ ድረስ በመገኘት በጊዜ፣ በገንዘብና በጉልበት መባከን ላይ ሲደርስ የነበረውን እንግልት እንደሚያስቀርላቸውም ተገልጿል። ከዚህ…

Read More

የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ነገ ይካሄዳል

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ነገ ይካሄዳል። በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ1 ዓመት ስራ ጊዜ ከመስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ…

Read More

የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የኢትዮጵያዊያንን የመከባበር ኃይል ያሳየ መድረክ ነው – የበዓሉ ታዳሚዎች

የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የኢትዮጵያዊያን የአንድነትና የመከባበር ኃይል የሚያሳይ ትልቅ መሰባሰቢያ መድረክ ነው ሲሉ የበዓሉ ታዳሚዎች ገለጹ። በበዓሉ ላይ ለመታደም ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በባህላዊ አልባሳት አጊጠው አዲስ አበባ የተገኙ በርካታ ሰዎች በሆራ ፊንፊኔ በመሰባሰብ የኢሬቻ በዓልን እያከበሩ ነው። ከአገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ከአገር ውጪ የሚመጡ እንግዶች በጋራ ተሰባስበው የሚገናኙበት ታላቅ ሁነት መሆኑን የሚናገሩት የበዓሉ ታዳሚዎች፤…

Read More

ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እንዲቻል ጤናው የተጠበቀ ማኅበረሰብ መፍጠር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን የዓመቱን ዕቅድ አፈጻጸም በታርጫ ከተማ እየገመገመ ነው። በክልሉ ተርጫ ከተማ እየተካሄደ ባለው የዕቅድ አፈጻጸም ላይ በጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አሰፋ እንደገለጹት በ2016 በጀት ዓመት በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ጤና ለማስጠበቅ የጋራ…

Read More

የህዝቡ ልማትና ዕድገት ድምር ውጤት የሀገር ዕድገት በመሆኑ ፐብሊክ ሰርቫንቱ የአገልጋይነት ስሜት ተላብሶ ሊሰራ ይገባል፦ አቶ ሀብታሙ ካፍትን

የቤንች ሸኮ ዞን ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት መምሪያ ከEDI ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ለዞን ሴክተር ተቋማት ለቡድን መሪዎች ለ3 ቀናት የሚቆይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ ተጀምሯል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ስልጠናውን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ለአንድ ሀገር ዕድገት የፐብሊክና ፋይናንስ ሴክተሮች ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። በተለይም በእኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ህብረተሰቡ አብዛኛውን…

Read More

የሆራ ፊንፊኔ በዓል እሴቱን ጠብቆ የህዝብ ትስስርን፣ አንድነትንና የቱሪዝም እንቅስቃሴን ይበልጥ በሚያነቃቃ መልኩ በድምቀት ተከብሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ የህዝብ ትስስርን፣ አንድነትንና የቱሪዝም እንቅስቃሴን ይበልጥ በሚያነቃቃ መልኩ በድምቀት መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ የተከበረውን የኢሬቻ በዓል አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ የህዝብ ትስስርና አንድነትን በሚያጠናክርና የቱሪዝም እንቅስቃሴን ይበልጥ በሚያነቃቃ መልኩ በድምቀት መከበሩን ተናግረዋል። በሆራ…

Read More

የህዝብ ለህዝብ ግኑኝነት መጠናከሩ ለሀገራዊ አንድነት የላቀ አስተዋጽኦ አለው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የጎንጋ ህዝቦች የልማትና የትብብር ማህበር ያዘጋጀው 6ኛው የጎንጋ ህዝቦች የልማትና ትብብር ፎረም በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በፎረሙ መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ የጎንጋ ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ግኑኝነት መጠናከር ለሀገራዊ አንድነት የላቀ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል። ግኑኝነቱን በማስፋት በህዝቦች መካከል ህብረብሔራዊ አንድነትን…

Read More