Trendings

Getenesh Gebeyehu

ክልሉ ከሚያመነጨው ሀብት አንፃር አጠቃላይ የገቢ መሠረቶችን በመለየት ገቢ መሰብሰብ ያስፈልጋል፦ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት አመት ያለፉት ሁለት ወራት የደረጀ ሐ እና ለ አፈፃፀም እንዲሁም የቀሪ ወራት የገቢ አሰባሰብ ላይ ከክልል እና ከዞን አስተባባሪ አካላት እንዲሁም ከገቢ ሴክተር ኃላፊዎች ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክልሉ ከሚያመነጨው ሀብት አንፃር አጠቃላይ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልካም ምኞት መግለጫቸው እንደገለጹት ኢትዮጵያ ብዝሀ ማንነትና ባህሎች ተከባብሮና ተቻችሎ የሚኖሩባት የብዝሃነት ማዕከል መሆኗን በመጥቀስ ከነዚህ ውብ ባህልና ዕሴቶች አንዱ በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የኢሬቻ በዓል መሆኑን ገልጸዋል። ኢሬቻ የክረምት ወራት አልፈው መጸው ሲገባ ፈጣሪ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክልት አስተላለፉ

የተከበርከው የኦሮሞ ሕዝብ ሆይ እንኳን አስቸጋሪውን የክረምት ወቅት አልፈህ ለብሩሁ ብራ ተሸጋገርክ! ኢሬቻ ዕርቅ ነው፤ ፈጣሪ ደግሞ ዕርቅ ይወዳል። የተጣሉ ሰዎች ቂም ይዘው ለኢሬቻ ወደ መልካ አብረው አይወርዱም። ኢሬቻ መትረፍረፍ ነው! ኢሬቻ ምስጋና ነው! ኢሬቻ ልምላሜ ነው! ለምለም ሣር ክብርን ፣ ፍቅርን እና መልካም ምኞትን ይወክላል። ብራ ሽግግር ነው፤ ያለፈውን ወደኋላ ትተን ወደ አዲስ ተስፋ…

Read More

በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ጸጥታን ለማዝለቅ እና ለማጽናት ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በጋራ መስራት ወሳኝ ነው:- ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ

ሀገራዊና ክልላዊ ሠላምና ፀጥታን በአስተማኝ ደረጃ ለማረጋገጥ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል ውይይት በቦንጋ ከተማ ተደርጓል። በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደተናገሩት ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት መስራት ሀገራዊና ክልላዊ ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል። ክልላዊ የሰላምና ጸጥታ ሁኔታ እንደተገመገመ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ክልሉ ከአጎራባች ሀገር ጋር የሚዋሰን በመሆኑ ከሀገር…

Read More

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡርን ትርፋማ ተቋም ማድረግ በሚያስችል ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ተወያይተናል-ኢንጂነር ታከለ ኡማ

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡርን ትርፋማ ተቋም ማድረግ በሚያስችል የሶስት አመት ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ሰፊ ውይይት መደረጉን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። ኢንጂነር ታከለ፥ ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ በተደረገው ውይይት የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡርን የውስጥ አቅም ለማጠናከርም ከመግባባት ተደርሷል ብለዋል። በዚህም ተቋሙ ትርፋማ ለመሆን በሚያችለው የሶስት አመት ስትራቴጅክ እቅድ ላይ ሰፊ ውይይት መደረጉን ‘በኤክስ’…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የሴክተር ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉት መዋቅሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር የሴክተር ጉባኤውን በቦንጋ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዘርፉ በክልሉ ቀላል የማይባል የቆዳ ስፋትና…

Read More

200 ሚሊየን የሕክምና ቴስት ኪቶችን በዓመት የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

ጉዋንዥሁ ዎንዶ ባዮቴክ የተባለ 200 ሚሊየን የህክምና ቴስት ኪቶችን በዓመት የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብቶ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)÷ የጉዋንዥሁ ዎንዶ ባዮቴክ ኩባንያ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር)÷የፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ የሚገኝ ዘርፍ መሆኑን በመግለጽ ይህም ኩባንያው…

Read More

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መተግበር ሥራዎችን በቅንጅት ለማከናወን አስችሏል – የፍትህ ሚኒስቴር

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ በፌደራል ደረጃ መተግበር ከጀመረ ወዲህ በሀገር ደረጃ የወንጀል፣ የፍትሀ ብሔር እና የአስተዳደር ፍትህ ሥራዎችን በቅንጅት ለማከናወን መቻሉን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። የአማራ ክልል የዳኝነትና የፍትህ አካላት የትብብር ጥምረት መድረክ በሦስተኛ ቀን ውሎው የፌዴራል ፍትህ ተቋማት የለውጥ ሥራዎች ተሞክሮና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አተገባበር ላይ መክሯል። በሚኒስቴሩ የተቋም ግንባታና ሪፎርም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ…

Read More

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን ማሳየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ተሰብስቦ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነውንና በቅርብ የተደረገውን የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎች አፈፃፀም ገምግመናል ብለዋል። ፖሊሲው ተፈፃሚ በሆነባቸው ሁለት ወራት የተረጋጋ የውጭ ምንዛሪ ከባቢን መመልከት መቻሉንም…

Read More

የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው የአገር ልማትና እድገትን ማዕከል ያደረገ ነው ተባለ

የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው ስፖርት ለኢትዮጵያ ልማትና ብልፅግና ያለውን ድርሻ በሚያሳድግ መልኩ መዘጋጀቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለፁ። አዲሱ የተሻሻለው የስፖርት ፖሊሲ በ2017 ዓ.ም ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተጠቁሟል። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በስፖርት ፖሊሲ እና አዋጅ አስመልክቶ ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ዛሬ ተካሄዷል። በመድረኩ ላይ የስፖርት ማህበራት አመራሮች ተገኝተዋል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የስፖርት ፖሊሲ…

Read More