Trendings

Getenesh Gebeyehu

በመዲናዋ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ንጋት ላይ በጣለው ዝናብ ሳቢያ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ወረገኑ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የ4 ሰዎች ሕይወት አልፏል። የከተማ አስተዳደሩ ማስተር ፕላናቸውን ያልተከተሉ የወንዝ ዳርቻ ግንባታዎች ሕብረተሰቡን ለጎርፍ አደጋ እንደሚያጋልጡ በጥናት መለየቱ ተገልጿል፡፡ ይህንን የአደጋ ስጋትና ተጋላጭነት በመሠረታዊነት የሚፈቱ ፕላኑን የጠበቁ ዘላቂ የመፍትሄ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ በመሆኑም ተመሳሳይ…

Read More

የፌዴራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ምክክር ተካሄደ::

የኢ.ፌ.ዴ.ሪፍትሕ ሚኒስቴር በፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔና ምክትል አፈጉበዔ፣ የተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ የኮሚቴ አባላት፣ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች፣ የዲሞክራስ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ…

Read More

በሚቀጥሉት አስር ቀናት የሚኖረው የዝናብ ሁኔታ ለበልግ አብቃይ አካባቢዎች አመቺ ነው::

በሚቀጥሉት አስር ቀናት የሚኖረው የዝናብ ሁኔታ ቀደም ብለው ለተዘሩ የበልግ ሰብሎች እንዲሁም ቋሚ ተክሎች አመቺ ሁኔታ እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ። ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መግለጫ በቀጣዩቹ አስር ቀናት በደቡብ፣ በምስራቅ፣ በሰሜን ምስራቅና በመካከለኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አመልክቷል። በመሆኑም የሚጠበቀው እርጥበት ቀደም ብለው ለተዘሩ የበልግ ሰብሎችና ለቋሚ ተክሎች የውሃ ፍላጎት…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከ2025-2030 ድረስ በዩኒሴፍ ፕሮግራም በሚሰሩ ስራዎች ላይ ያተኮረ የግብዓት ማሳበሰቢያ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ ተካሄደ።

ውይይቱ ከ2020_2025 ድረስ በክልሉ ሲተገበር የነበሩ የልማት ፕሮግራሞች እየተጠናቀቁ በመምጣታቸው የኢትዮጵያ መንግስት ከተባበሩት መንግስት/ዩኒሴፍ/ ዘላቂ ልማት አጋሮች ጋር ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ባደረገው ስምምነት ቀጣይ 2025-2030 ድረስ ክልሉ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት አጀንዳዎች ሀሳብ አሰባስቦ በማካተት ፊዝካልና ፋይናንሻል ዕቅድ ለማቀድ ታልሞ የተዘጋጀ ነው። የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ በውይይት መድረኩ እንደገለጹ በክልሉ ባለፉት…

Read More

ውስን የሆነውን ሀብት እና ውድ ጊዜያችንን በአግባቡ ለመጠቀም ተግባራትን በቴክኖሎጂ አስደግፎ ማከናወን እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ምክትል አፌ ጉባኤ አሳሰቡ።

የክልሉ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ቢሮ የክልሉን የቪዲዮ ኮንፈራንስ አገልግሎት ይፋዊ ማስጀመሪያ ፕሮግራም አካሄዷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ክህሎትና ቴክኖሎጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊና የዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል የዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት መጀመር ለክልሉ መንግሥታዊ አገልግሎት ውጤታማነት ፋይዳው የላቀ ይሆናል ብለዋል። የቪዲዮ ኮንፈንስ አገልግሎቱ የመረጃ ልውውጥ ሂደትን የሚያቀላጥፍ ብሎም ጊዜ እና ሀብትን የሚቆጥብ ተመራጪ ቴክኖሎጂ መሆኑንም ኃላፊዋ…

Read More

ክልሉ ያለዉን እምቅ አቅም ተጠቅሞ በዜጎች ስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ትኩረት ማድረግ አለበት:-የሱፐርቪዥን ቡድን::

የኢፌዲሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን ላለፉት 10 ቀናት በክልሉ ያካሄደውን ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ግብረ- መልስ ማጠቃለያ ውይይት በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ በክልሉ በወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ የተሰሩ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ክህሎት መር ተቋማዊ ግንባታ በማጠናከር በየአካባቢ ተገንብተው ወደስራ ያልገቡ የማምራቸ እና መሸጫ ሼዶችን አጠናቆ ወደ ስራ ማስገባት…

Read More

ሀገራዊ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን በብቃት ለመምራት የዘርፉን ባለሙያዎች አቅም የማሳደግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ::

ሀገራዊ ተልዕኮን በአግባቡ የተረዳና በእውቀት የሚመራ የኮሙኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ባለሙያን ለመፍጠር የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለፌዴራል እና ለክልል የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጠው የቆየው ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ስልጠናው በአምስት ርእሰ…

Read More

ለ50 ሺህ መምህራንና የትምህርት አመራር የብቃት ስልጠና ሊሰጥ ነው::

በመጪው ክረምት ለ50 ሺህ መምህራንና የትምህርት አመራሮች የብቃት ስልጠና እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል ። ስልጠናው የትምህርት ጥራት ችግርን ለመቅረፍና የመምህራን ብቃትን ለማሳደግ ያለመ ሲሆን÷ በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች ይሰጣል ነው የተባለው። በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራን እና የትምህርት አመራር መሪ ስራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ(ዶ/ር) መምህራኑ የሚሰለጥኑት በሚያስተምሩት ትምህርትና በማስተማሪያ ዘዴዎች መሆኑን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል ። ለ42 ሺህ…

Read More

የግብርናው ዘርፍ ላይ መዋቅራዊ ሽግግር በማድረግ ድህነትን መቀነስ የመንግስት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ነው – አቶ ተመስገን ጥሩነህ::

የግብርናው ዘርፍ ላይ መዋቅራዊ ሽግግር በማድረግ ድህነትን መቀነስ የመንግስት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ሀገራዊዉ የሌማት ትሩፋት የአንድ ዓመት ተኩል አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ግብርናውን ከበሬ እርሻ ወደ ተቀናጀ ግብርና ቴክኖሎጂ ለማሻገር ከመንግስት ባለፈ የግሉ ዘርፍ እና ምርምሩ…

Read More

ስታርት አፖችን በፋይናንስ መደገፍ የሚያስችሉ አሠራሮች ተዘርግተው ተግባራዊ እየተደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ልማት ባንክ::

በኢትዮጵያ በስፋት የተጀመሩ ስታርት አፖችን በፋይናንስ መደገፍ የሚያስችሉ አሠራሮች ተዘርግተው ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አስታወቀ። በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን ስታርት አፕ ኢትዮጵያ አውደ-ርዕይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጨምሮ በርካታ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ምሁራንና ተማሪዎች እንዲሁም የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጎብኝተውታል። ከመጋቢት 30 እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ለሕዝብ ዕይታ ክፍት በተደረገው አውደ-ርዕይ በመጀመሪያ ደረጃ…

Read More